Warka Times
05/08/2024
በራሳቸው አክቲቪስት ተጋለጡ!
የእነ ጌታቸው ረዳ የቅርብ ሰው፣ ዳዊት ከበደ ትህነግ በመግለጫ ሊያስተባብለው የማይችለውን ሚስጥር አውጥቷል። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ትህነግ/ህወሓት ከአልቡርሃን ጋር ሆኖ ወጋኝ በማለቱ ማስተባበያ የተሰጠ ቢሆንም ውስጥ አዋቂያቸው ዳዊት ግን የባሰ ነገር ይዞ መጥቷል።
ጌታቸው ረዳ UAE ሄዶ ከአልቡርሃን ጋር ሆነው እየተዋጉ መሆኑን አምኖ እንደመጣ አስቀምጧል። ዳዊት ከበደ። የሱዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጌታቸው ረዳ ካመነ በኋላ ነው መግለጫ ያወጣን ይላችኋል የትህነግ ሚስጥረኛ።
ጌታቸው ረዳ አልቡርሃንን እኛ እየደገፍነው እንገኛለን ብሎ በትህነግ/ህወሓት ላይ መረጃ አውጥቷል ብሎ ነው የፃፈው። የሰሞኑ ማስተባበያ በህወሓት አመራሮች ዘንድ ጌታቸው ረዳ ነው ጠቋሚ እየተባለ እንደሆነ ነው የተገለፀው።
ትህነግ/ህወሓት በሱዳን ጉዳይ እጁ እንደሌለበት ቢናገርም ውስጥ አዋቂያቸው ግን እነ ደብረፅዮን የሰጡትን መረጃ ፅፎታል። ስለሆነም ራሱ ጌታቸውረዳ ከአልቡርሃን ጋር እየሰራን ነው ብሎ አምኗል። ይህን ዜና ሊያስተባብሉ የጣሩት እነ ኤርሚያስ ለገሰ ውሃ በላቸው ማለት ነው።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
1219 Riverside Avenue
Baltimore, MD
21230