EthioTube

EthioTube

Share

06/03/2026

"በምዕመናን ላይ የሚደርሰው ግድያ እያበቃ ሳይሆን እየሰፋ መጥቷል" ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲዎስ

በኦሮሚያ ክልል አርሲ በተለያዩ ወረዳዎች ባለፈው እሁድ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም 9 የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች መገደላቸውን ተከትሎብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ መግለጫ ሰጥተዋል።

ቅዱስነታቸው ዛሬ ግንቦት 26/ 2018 ዓ.ም. ባስተላለፉት መልዕክት፤ "በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች በመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንና በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የሰማነው በተሰበረ ልብ ነው" ብለዋል።

በዚህ ጥቃት 280 ምዕመን የተፈናቀለ ሲሆን አብያተ ተቃጥለዋል ሲል የቤተክርስቲያኗ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

መቶ ዓመታት ያስቆጠረው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን መቃጠሉን፣ የካራ ኩፍቴና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን መዘረፋቸውንም ተናግረዋል።

በዚህ ክፉ ቀን፤ በርካታ ምእመናን በግፍ መሰዋታቸውና በመቶዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ከቀዬአቸው መፈናቀላቸው ቤተ ክርስቲያናችንን በእጅጉ ያሳዘነ ክስተት መሆኑንም አቡነ ማቲያስ ገልፀዋል።

"በአርሲ ምድር በተደጋጋሚ የሚስተዋለው በደልና ግፍ በሁላችንም ልቡና ውስጥ "እስከ መቼ?" የሚል የቁጭት እና የኀዘን ጥያቄን ፈጥሯል" ብለዋል።

"የዜጎችን ደኅንነት የመጠበቅና ሰላምን የማስፈን አደራ የተጣለባችሁ የጸጥታ አካላትና በየመዋቅሩ ያላችሁ ኃላፊዎች ከምንም በላይ ታሪክ የሚጠይቃችሁ በሥልጣን ዘመናችሁ ለዜጎች ደኅንነት በምትከፍሉት ዋጋ ነውና ይህንን የጥቃት ሰንሰለት በማስቆምና ወንጀለኞችን ለሕግ እንዲቀርቡ" አሳስበዋል ።

Photos from EthioTube's post 05/31/2026

ለንደን በመድፈኞቹ እና በደጋፊዎቹ ደመቀች

የ25/26 የፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮን የአርሰናል የድል ጉዞ

05/30/2026

ከ20 አመታት በኋላ ዳግም ሽንፈት ለመድፈኞቹ በቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ

ፒኤስጂ 2ኛቸውን የቻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ በተከታታይ አሸነፈ

05/30/2026

ቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ - ዛሬ ማን ያሸንፋል?

አርሰናል ወይስ ፒኤስጂ?

Want your business to be the top-listed Media Company in Alexandria?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Address


4900 Leesburg Pike, Ste 414
Alexandria, VA
22302