Mustafa Robso

Mustafa Robso

Share

03/10/2022

#ኳታር አልተቻለችም! ለምዕራባዊያን ቆምጠጥ ያለ ህግ አውጥታለች

በመጭው ህዳር ወር በኳታር አስተናጋጅነት የአለም ዋንጫ ይካሄዳል።ኳታርም #አጃኢብ የሚያሰኙ ህጎችን እያፀደቀች ትገኛለች።

1.ማንኛውም ተጫዋችም ሆነ ደጋፊ አሊያም አሰልጣኝ ወደ ሀገር ኳታር ሲገባ የኒካህ ወይም የጋብቻ የምስክር ወረቀት ከሌላው ከሴት ጋር አልጋ መያዝ አይችልም እንቢኝ ብሎ ይዞ ከተገኘ ወህኒ ይወረወራል።

2.የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት የሚደግፍ መለያ ይዞ መንቀሳቀስ ፈፅሞ አይቻልም።በተለይ ከተመሳሳይ ፆታ ጋር ግንኙነት ሲያደርጉ ከተያዙ የሞት ፍርድ ይጠብቃቸዋል።

3.የትኛውንም አይነት አልኮል መጠጥ መጣጣት አይታሰብም።በተለይ አንደዛዥ እፆችን ይዞ የተገኘ ሰው እስከ ሰባት አመት እስራት ይጠብቀዋል። እና መሰል ህጎችን ኳታር ያወጣች ሲሆን ህጎቹን ፊፋም አፅድቆታል።

"ለ28 ቀናት ብለን እምነታችንን አንፃረርም" ሲሉም ነው የኳታር እግርኳስ ፌደሬሺን ፕሬዘዳንት ጄነራል አብዱልአዚዝ አብደላ የተናገሩት።

#ኳታር 👏🙏
Via Abu Farahan

Want your business to be the top-listed Beauty Salon in Jeddah Islamic Port?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Address


Jeddah Islamic Port