Mustafa Robso
07/01/2023
#ኳታር አልተቻለችም! ለምዕራባዊያን ቆምጠጥ ያለ ህግ አውጥታለች
በመጭው ህዳር ወር በኳታር አስተናጋጅነት የአለም ዋንጫ ይካሄዳል።ኳታርም #አጃኢብ የሚያሰኙ ህጎችን እያፀደቀች ትገኛለች።
1.ማንኛውም ተጫዋችም ሆነ ደጋፊ አሊያም አሰልጣኝ ወደ ሀገር ኳታር ሲገባ የኒካህ ወይም የጋብቻ የምስክር ወረቀት ከሌላው ከሴት ጋር አልጋ መያዝ አይችልም እንቢኝ ብሎ ይዞ ከተገኘ ወህኒ ይወረወራል።
2.የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት የሚደግፍ መለያ ይዞ መንቀሳቀስ ፈፅሞ አይቻልም።በተለይ ከተመሳሳይ ፆታ ጋር ግንኙነት ሲያደርጉ ከተያዙ የሞት ፍርድ ይጠብቃቸዋል።
3.የትኛውንም አይነት አልኮል መጠጥ መጣጣት አይታሰብም።በተለይ አንደዛዥ እፆችን ይዞ የተገኘ ሰው እስከ ሰባት አመት እስራት ይጠብቀዋል። እና መሰል ህጎችን ኳታር ያወጣች ሲሆን ህጎቹን ፊፋም አፅድቆታል።
"ለ28 ቀናት ብለን እምነታችንን አንፃረርም" ሲሉም ነው የኳታር እግርኳስ ፌደሬሺን ፕሬዘዳንት ጄነራል አብዱልአዚዝ አብደላ የተናገሩት።
#ኳታር 👏🙏
Via Abu Farahan
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Address
Jeddah Islamic Port