Obadi Academy

Obadi Academy

Share

03/03/2023

በቦረና ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ 100 ተማሪዎች የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና አቅም ለሌላቸው ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሚገቡ 100 ተማሪዎች የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ።

በድርቁ አስከፊ ችግር ውስጥ ሆነው ለከፍተኛ ትምህርት ውጤት ያመጡ ተማሪዎች በአቅም ማነስ መቅረት የለባቸውም በሚል በአካባቢው ተወላጆችና ነዋሪ የነበሩ የህክምና ባለሙያዎች ዶክተር ጎዳና ጃርሶ፣ዶክተር ሳምሶን እሸቱ እንዲሁም ጓደኞቻቸው አማካኝነት ነው ድጋፉ የተደረገው።

ለ100 ተማሪዎች የተደረገው ድጋፍ ለአሁኑ ወደ ዩኒቨርሲቲ መሄጃ እንዲሆናቸው ሲሆን፥ በቀጣይነት ትምህርታቸውን እስከሚያጠናቅቁ ድጋፉ ይቀጥላል ተብሏል።

ተጨማሪ 100 ተማሪዎችም በተመሳሳይ ድጋፍ እንደሚደረግላቸው የድጋፉ አስተባባሪ አካል የሆኑት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ዴንጌ ቦሩ ተናግረዋል።

ይህ ድጋፍ በትምህርታቸው ላይ የስነ ልቦና ጉዳት እንዳይደርስባቸው ብርታት ለመሆን የታሰበ መሆኑንም ነው የገለፁት።

ትምህርት ለሁሉም መሰረት ነው ሲሉ በማህበረሰቡ ላይ የሚደርሱ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የተማረ የሰው ሀይል መፍጠር ወሳኝ ነው መሆኑን ገልፀዋል።

ለዚህ ደግሞ ሁሉም በድርቁ ለተጎዱት በተለይም ለተማሪዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል።

በታሪኩ ለገሰ

Photos from Jimma University's post 03/03/2023
30/08/2022

ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ላይ ነን!

Obadi Academy Where your children learn, play and grow together!
ልጆችዎ የሚማሩበት ፣ የሚጫወቱበት እና የሚያድጉበት!

Want your school to be the top-listed School/college in Sebeta?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Address


Alem Gena
Sebeta

Opening Hours

Monday 08:00 - 17:00
Tuesday 08:00 - 17:00
Wednesday 08:00 - 17:00
Thursday 08:00 - 17:00
Friday 08:00 - 17:00
Saturday 08:00 - 15:00