Kemal indiris

Kemal indiris

Share

12/11/2025
18/08/2025

ብልፅግና "በመስከረም ወር የመንግስት ሰራተኞችን ደሞዝ እንደሚጨምር" ለምን አሳወቀ? ምክንያቱም እየመጣ ያለውን የለውጥ ደመና ስለተገነዘበ ነው።

በመስከረም፦

- የህክምና ባለሙያዎች ለሁለተኛ ዙር ተቃውሞ እየተዘጋጁ ነው፣
- መምህራን ክረምቱን ሲደራጁ ቆይተው ለተቃውሞ ትምህርት ቤት እስኪከፈት እየተጠባበቁ ናቸው፣
- ገበሬው በማዳበሪያ ዋጋ ንረት ሳቢያ እርሻውን ማረስ ስላልቻለ፣ በቁጭት ሞፈሩ ላይ ተደግፎ መልካም አጋጣሚ እየጠበቀ ነው፣
- ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተመረቁ ተማሪዎች ልብሳቸው እላያቸው ላይ እየነተበ፣ በረሃብ አለንጋ እየተገረፉ፣ በየበረንዳው እያፋሸኩ ይገኛሉ፣
- በየተራራውና ቆላው የሚቃጠለው ወታደር፣ የደሞዝ ማነስ ሳያንሰው ስንቅ በማጣቱ በሽምቅ ታጣቂዎች በየቦታው እየተበተነ ነው።

በአጠቃላይ፣ እያዝገመገመ ያለውን ደመና ዘግይተው ሲረዱ "የደመወዝ ጭማሪ መቼም አይደረግም" የሚለውን አቋማቸውን ለመቀየር ተገደዋል። የደሞዝ ጭማሪው እየመጣ ያለውን ዶፍ ያስቆም ይሆን? አይመስልም። ጠዋት የጠፋውን አህያ ማታ ላይ ጥሪ አይመልሰውም። በጣም እሚንት፣ የዘገየ እርምጃ! (Too little too late!)

ለማስታወስ ያህል:- 50% ፣ 30% ፣ 20%

17/08/2025

ህልሜ ጠፋ ተስፋዬም ጨለመ ወይስ እኔ ብቻ ሁለችንም ነን 2011ወደ 2017

Want your university to be the top-listed University in Metu?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address


Metu