Harar Polytechnic College
31/12/2025
በሐረሪ ክልል የሐረር ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የብልፅግና ህብረት እና ቤተሰብ የግማሽ አመት ድጋፋዊ ክትትል ምልከታ ተካሄዷል ።
በተቋሙ በህብረት እና ቤተሰብ እቅድን መነሻ ያደረገ የስራ እንቅስቃሴ በመመልከት ድጋፋዊ ክትትል ተደርጓል ።
ድጋፈዊ ክትትሉ ዋና አላማው በፓርቲ የተቀመጡ አቅጣጫዎችና እቅዶች ተፈፃሚነታቸውን እና ያስገኙት ውጤቶችና ያመጡት ተጨባጭ ለውጦች የታዩበት ሲሆን
በመሆኑም በአፈፃፀም ሂደቱ ጠንካራ የፓርቲ አደረጃጀት በመፍጠር ተልእኮዎችን በብቃት መፈፀም የሚያስችል ቁመና ያለው አባላት ለመገንባት የሚያስችል ነው።
በዚህ ድጋፈዊ ክትትል በበጀት አመቱ የብልፅግና ህብረት እና ቤተሰብ የስራ እንቅስቃሴውን በመመልከት የተገኙ መልካም ተመክሮ ውጤቶች አቀናጅቶ በማስቀጠል እና የነበሩ ክፍተቶችን ለማረም የሚረዳ ነው።
ታህሳስ 22/2018
ሐረር
20/10/2025
15/10/2025
በሐረሪ ክልል ክህሎት መር የስራ ዕድል ፈጠራ መርሃግብር ለሥራ ኣጥ ለክልሉ ነዋሪዎች በገበያ ተኮር አጫጭር ስልጠና ላይ ለሰልጣኞች ኦረንቴሸን ተሰጥቷል።
በሐረሪ ክልል የወጣቶች ክህሎት መር የስራ ዕድል ፈጠራ ጋር በተያያዘ የገበያ ተኮር አጫጭር ስልጠናዎች ለመስጠት ቅድመ ዝግጅቶች ተጠናቀው በሐረር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ የሰልጣኞችን የምዝገባ መርሃግብር ተከትሎ በዛሬው ዕለት ኦረንቴሽን ተሰጥቷል።
በኦረንቴሽን መድረኩ ላይ
የሐረሪ ክልል የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ ኃላፊ ወ/ሮ ኢማን መሐመድ፧ አቶ ኡስማኢል ዩሱፍ የኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ኃላፊ እና አቶ አሰፋ ቶልቻ የሐረር ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን የኦረንቴሽን መድረኩን ላይ በመገኘት ለሠልጣኞች የእንኳን ደህና መጣቹ መልዕክት እና በሥልጠናው ዙሪየ ለሠልጣኞቹ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ጥቅምት 5/2018ዓ.ም
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the university
Telephone
Address
Shenkor
Harar
65,ETHIOPIA,