DDCSS

DDCSS

Share

29/03/2021

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ወይም ነገ ይፋ ይሆናል።
_____________________________
የ 2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኞች ውጤት ዛሬ
ወይም ነገ ይፋ እንደሚሆን የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂነር
ጌታሁን መኩሪያ ገለጹ።
ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ፈተናው በ 2ሳምንት ውስጥ ታርሞ
መጠናቀቁን እና ይህም ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል ።
በመሆኑም ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ ወይም ከነገ ጀምሮ በ8181
እንዲጠባበቁ ጠቁመዋል።
የ2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና ከ የካቲት 29 እስከ መጋቢት
2,2013ዓ.ም መሰጠቱ ይታወሳል።

21/03/2021
14/03/2021

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሰላም መጠናቀቁ ተገለፀ።

የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መጠናቀቁን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም ከየካቲት 29 - መጋቢት 02 ,2013ዓ.ም ሲሰጥ የነበረው የ2012ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሰላም መጠናቀቁን አስታውቋል።

DDCSS Send a message to learn more

Want your school to be the top-listed School/college in Dire Dawa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Website

Address


Dire Dawa