DDCSS
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ወይም ነገ ይፋ ይሆናል።
_____________________________
የ 2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኞች ውጤት ዛሬ
ወይም ነገ ይፋ እንደሚሆን የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂነር
ጌታሁን መኩሪያ ገለጹ።
ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ፈተናው በ 2ሳምንት ውስጥ ታርሞ
መጠናቀቁን እና ይህም ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል ።
በመሆኑም ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ ወይም ከነገ ጀምሮ በ8181
እንዲጠባበቁ ጠቁመዋል።
የ2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና ከ የካቲት 29 እስከ መጋቢት
2,2013ዓ.ም መሰጠቱ ይታወሳል።
21/03/2021
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሰላም መጠናቀቁ ተገለፀ።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መጠናቀቁን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም ከየካቲት 29 - መጋቢት 02 ,2013ዓ.ም ሲሰጥ የነበረው የ2012ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሰላም መጠናቀቁን አስታውቋል።
DDCSS Send a message to learn more
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Dire Dawa