Werabe University
15/07/2026
በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የቆየው 4ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ሰላማዊና ስኬታማ ሆኖ ተጠናቀቀ
ሐምሌ 8፣ 2018 (ወራ/ ዩ /ህ /አ /አ /ግ) በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የቆየው 4ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ የበይነ-መረብና የወረቀት የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ሰላማዊና ስኬታማ ሆኖ ተጠናቋል።
ከሐምሌ 9/2018 ጀምሮ 5ኛው ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና በበይነ-መረብ መሰጠት ይጀምራል።
ዕውቀት ለልህቀት
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ
መረጃዎቻችንን በሚከተሉት የሚዲያ አማራጮቻችን ይከታተሉ!
• Website: https://www.wru.edu.et/
• Telegram:https://t.me/werabeuniversitywru
• YouTube: https://www.youtube.com/
Want your university to be the top-listed University in Awassa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Werabie, Central Ethiopia
Awassa
46