Master Computer Center
11/01/2022
አስደሳች ዜና
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ፈተና ወስዳቹ ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ለመሄድ ዝግጅት ላይ የምትገኙ ተማሪዎች ማስተር የኮምፒውተር ማሰልጠኛ ተቋም ለናንተ በአይነቱ ለየት ያለ ስልጠና አዘጋጅተንሎታል።
ይህ ስልጠናም University Survival Training የሚባል ሲሆን ወደ ዩኒቨርሲቲ ከመሄዶ በፊት ማዳበር ያለባቹን ችሎታዎች እንዲሁም ማወቅ ያለባቹን ነገሮች በአጭር ጊዜ ስልጠና ልንሰጥ ምዝገባ ጀምረናል።
የምንሰጣቸው ስልጠናዎች
1. ዩኒቨርሲቲ ለይፍን የተመለከቱ ምክሮች እና ታሪኮች
2. የዩኒቨርስቲ ላብራቶሪ ሪፖርቶች አፃፃፍ እና ህግጋቶች
3. የዩኒቨርሲቲ ሪሰርች እና ፕሮፖዛል አፃፃፍ እና ህግጋቶች
4. ከዩኒቨርሲቲ ሊያስባርሩ የሚችሉ ጥፍቶች እና የትምሀርት ዉጤቶች
5. ከዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ ማዕረግ ለመመረቅ የሚያግዙ ነጥቦች።
11/01/2022
ምዝገባ ጀምረናል፡፡
አድራሻ ፦ ከበቆጂ ከተማ አስተዳደር ቢሮ ወደ ውስጥ 100 ሜትር ገባ ብሎ።
ስልክ ፦ 0925281976 /0955255999/ 0942426040
Standard : 12th grade national exams will be held on March 8, 2021. The Ministry of Education announced that the 12th grade national examination will be given on March 8, 2020. He also said that digital ID will be distributed from March 1 to 3, according to the minister of education, Getahun Mekuriya (PhD). Orientation will be given on March 5, and the exams will be held from March 8 to 11. However, the exams that were said to be given online are going to be given on paper because tablets could not be imported to the country. The ministry of education has officially apologized for the delay.
በአ/አ የ8ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆነ።
በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ዛሬ አስታውቋል።
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ዘግይቶ በ 2013 ዓ/ም በ156 መፈተኛ ጣቢያዎች ለ71,476 ተማሪዎች የተሰጠዉ የ2012 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል።
ለፈተናው ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 80 % ተማሪዎች ወደ ቀጣይ ክፍል መዛወራቸውን የአ/አ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
የክልላዊ ፈተናዉ ውጤትም ለ10ሩም ክፍለ ከተማዎች ዛሬ ተሰራጭቷል።
ከነገ ማክሰኞ ጀምሮ ተማሪዎች ውጤታቸውን በየትምህርት ቤቶቻችው መመልከት ይችላሉ ተብሏል።
University Students Union - HUSU
BREAKING New's
Sadaasa 29_Muddee 01 guyyaa barattootni
GC yuunibbarsiti Haromaya moraa seenanu
ta'uun ibsaame.
ህዳር 29_ታህሳስ 01 የሐረማያ የዩኒቨርስቲ ተመራቂ
ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ሆኖ ተወስኗል።
December 08-10 G.C is the admission date for
Haremaya University Graduation Students.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Bole
Addis Ababa