Talita - Rise Up

Talita - Rise Up

Share

Photos from Talita - Rise Up's post 08/01/2026

Celebrating with Our Partners – Ordinary Hero

The second day of our Gena celebration was shared with our valued partners, Ordinary Hero, who brought a team of about 30 people to celebrate with us. The day focused especially on the abandoned babies under our care, as the team spent time with them and generously provided essential items such as clothes, towels, shoes, formula milk, diapers, and more.

In addition, gifts were distributed to families: 20 adults, 20 teenagers, 35 young girls, and 20 children aged 3–6 received clothes, shoes, bags, and other necessities. One of our girls’ group programs also prepared a special presentation for the visiting team, featuring choreography and worship. The Ordinary Hero team then shared three songs with us, creating a beautiful moment of unity and joy.

Together, we also visited families in desperate need and made commitments to sponsor them, ensuring access to food, medical care, and education. It was a powerful and humbling day—full of love, generosity, and hope—and a true blessing for everyone involved, including our own team.

✨ We are thankful for all who celebrated with us and made this Gena a time of joy, compassion, and shared purpose.

Photos from Talita - Rise Up's post 07/01/2026

ጣሊታ ራይዝ አፕ በጎ አድራጎት ድርጅት የገና በአልን አስመልክቶ የፍቅር ስጦታ አበረከተ።

♦️ስጦታውን ያበረከተላቸው ወገኖች በይርጋ አለም ከተማ ለሚገኙ ረዳት የለሽ አረጋውያን ፣ ወላጅ አጥና ለችግር ተጋላጭ ህፃናት፣ አካል ጉዳተኛ ወገኖች እና በችግር ውስጥ ላሉ ተማሪ ሴቶች ሲሆን በጠቅላላው 160 ያህል ቤተሰብን መድረስ ችሏል።
👉የድርጅቱ ባለራዕይና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ አትክልት እንደገለፁት ይህ ከድጋፍ አድራጊዎቻችን ጋር በመተባበር በየበአሉ ከምናደርገው ልገሳ አንዱ ነው ብለዋል።
♦️በፕሮግራሙ ላይ የይርጋለም ከተማ ከንቲባ ኢ/ር እምባቆም ጴጥሮስ፣ የከተማው የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ በየነች ቦጋለ፣ የከተማው የሴቶች፣ ህፃናት፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ሰላም ደንጉራ እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች በክብር እንግድነት በመገኘት በአሉን በጋራ አክብረዋል።
👉 ለበአሉ አስፈላጊ የሆኑ የዶሮ ፣ እንቁላል ሽንኩርት እና ዘይት የተበረከተላቸው ሲሆን፥
♦️ ተጠቃሚዎችም አቅመ ደካማ መሆናቸውን ተመልክቶ በየጊዜው ስለሚያደርግላቸው ድጋፍ ድርጅቱን አመስግነዋል።

Photos from Talita - Rise Up's post 24/09/2025

የአዲስ አመት🌻
አዲስና ውድ ስጦታ🌞
ለልባሞቹ ከጣሊታ🌹
♦️ ልጅ አንድም ከአብራክ አንድም ከልብ በፍቅር ይወለዳል።
♦️ ልጅ ባለመውለድ ምክንያት ወላጅ አለመሆን አይቻልም
♦️ ምክንያቱም ልጅን ከልብ መውለድ ይቻላልና
🙏 ጣሊታ ራይዝ አፕ የህፃናት ማቆያ ማዕከል ይርጋለም ከቀናት ዕድሜ ጀምሮ በወራትና እስከ 2 አመት ያሉ ህፃናትን በህጋዊ መንገድ በጉዲፈቻ ተቀብላችሁ የልጅ ፍቅርንና ወላጅነትን እንድታጣጥሙ በፍቅር ይጋብዛል።
ለተጨማሪ መረጃ፦
0922 17 48 46/0926998384 ይደውሉ
ልጅን ከልብዎ ይውለዱ❤🌻🌞🌹

Photos from Talita - Rise Up's post 12/08/2025

✨ Strengthening Justice & Hope for GBV Survivors in Sidama ✨

Talita Rise Up is honored to announce the signing of a Memorandum of Understanding (MoU) with Mizan Lawyers Center.

🤝 This partnership is a great stride and a key endeavor in the fight against Gender-Based Violence (GBV) injustice in the Sidama Region.

Together, we are committed to:
✅ Providing comprehensive legal aid alongside medical, financial, food, shelter, and psychosocial support
✅ Delivering integrated services that address the holistic needs of GBV survivors
✅ Empowering women through training, advocacy, and capacity building
✅ Working hand-in-hand with stakeholders to ensure justice and dignity for every survivor

This collaboration is not just about services—it’s about restoring confidence, rebuilding lives, and breaking the cycle of violence.

💛 At Talita Rise Up, we believe that justice is most powerful when it walks alongside compassion. With Mizan Lawyers Center, we take one more step towards a future where every woman and girl in Sidama can rise up in safety and strength.

✨ በሲዳማ ክልል ጾታዊ ተዕኮር ጥቃትን (GBV) ለመቋቋም ፍትህ ለማስፈን እና በጋራ ለመከላከል የተገባ ዉል✨

ጣሊታ ራይዝ አፕ (Talita Rise Up) ከ ሚዛን ጠበቃዎች ማዕከል (Mizan Lawyers Center) ጋር የመግቢያ ሰነድ ስምምነት (MoU) የፈረመ መሆኑን በታላቅ ደስታ እናሳውቃለን።

🤝 ይህ የጋራ ስራ በሲዳማ ክልል ውስጥ ጾታን መሠረት ባደረገ ጥቃት ግፍን ለመቋቋም ጉልህ ሚና አለዉ ።

በአንድነት ለመስራት የተገባዉ ዉል፦
✅ ከህጋዊ ድጋፍ ጋር በተያያዘ ሕክምና፣ የገንዘብ ድጋፍ፣ ምግብ፣ መኖሪያ እና ማህበራዊ-ስነ-ልቦና ድጋፍ መስጠት
✅ ጾታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ተጎጂዎች የሚያስፈልጋቸውን ሙሉ አገልግሎት በተዋሃደ መንገድ ማቅረብ
✅ ሴቶችን በስልጠና፣ በንቅናቄ እና በአቅም ግንባታ ማደራጀት
✅ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር የፍትህን እና የሰብአዊ መብትን ለሁሉም ተጠቂዎች ማረጋገጥ

ይህ የህዝብ አገልግሎት ህይወትን ይገነባል፣የቀድሞ ማንነትን ያድሳል፣ ማኅበረሰብን ይገነባል ከዳግም ጥቃት ደግሞ ይከላከላል።

💛 በጣሊታ ራይዝ አፕ ፍትህ ከርኅራኄ ጋር ሲራመድ የሚኖረው ኃይል እጅጉን አመርቂ ነው። ከሚዛን ጠበቃዎች ማዕከል ጋር በመተባበር በሲዳማ ክልል ውስጥ እያንዳንዲቱ ሴትና ልጃገረድ በሰላምና በሙሉ ራስ መተማመን እንድትነሳ: ሰብአዊ መብቷ ተጠብቆ በነፃነት እንድትንቀሳቀስ በአንድነት ይሰራል።

Want your organization to be the top-listed Non Profit Organization in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address


Yirgalem
Addis Ababa