Apollo ICT solution plc.
ቴንደር ኢትዮጵያ (TenderEthiopia) የተሰኘ የጨረታ ማስታወቂያዎችን ምቹና ቀልጣፋ በሆነ መንገድ ማግኘት የሚያስችል የንግድ ፖርታል ኤሌክትሮኒክ አገልግሎት ተጀመረ!
አገልግሎቱ ዜጎች ኢንተርኔትን ተጠቅመው የተለያዩ ጨረታዎችን፣ አዳዲስ ማስታወቂያዎችን እና መረጃዎችን በቀጥታ የአንድ መስኮት አገልግሎት ይሰጣል፡፡
ይህ የጨረታ ፕላትፎርም በአፖሎ ኢንጂነሪንግና ኮምፒውተር ቴክኖሎጂ ፒልሲ የተዘጋጀ ሲሆን፥ በውስጡ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ስር የወጡ ጨረታዎችን፣ አዳዲስ መረጃዎችን እና ሁለገብ የሆኑ የተለያዩ ስርአትን ይዟል።
አሰራሩ ኢትዮጵያ ወደ ዲጅታል ትራንስፎርሜሽን የምታደርገውን ጉዞ ከማሳካት በተጨማሪ የተለያዩ ጨረታዎችን ለማግኘት የሚባክን ወጪ፣ ጊዜ እና ጉልበት በመቀነስ የዘርፉን እንቅስቃሴ ያዘምናል።
የጨረታ ፖርታሉ በተዘጋጀለት ድህረ ገጽ (www.tenderethiopia.com) አማካኝነት የ1 ወር ነጻ የሙከራ ጊዜውን በመጠቀም የተለያዩ ድርጅቶች፣ ንግድ ያላቸው ግልሰቦችም ሆነ በእራሳቸው የሚንቀሳቀሱ ግለሰቦች ገብተው መሞከር ይችላሉ፡፡
የጨረታ ፖርታሉ ከተዘጋጀለት ድህረ ገጽም በተጨማሪ ተመዝግበው ለሚጠቀሙ ተመዝጋቢዎቹ በአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS)፣ በኢሜል እና በቴሌግራም (Telegram) በኩል አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
For More Information
Telegram: t.me/tenderethio
Phone: 0935420040
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Telephone
Website
Address
Addisu Gebeya Sheger Mall
Addis Ababa
Opening Hours
| Monday | 09:00 - 17:00 |
| Tuesday | 09:00 - 17:00 |
| Wednesday | 09:00 - 17:00 |
| Thursday | 09:00 - 17:00 |
| Friday | 09:00 - 17:00 |
| Saturday | 09:00 - 17:00 |