Finfinnee post

Finfinnee post

Share

03/04/2022

እኛ ኢትዮጵያኖች የጋራ ታሪክ አለን ወይ? አንብቡት
በ1931 በወጣው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ህገመንግስት ምዕራፍ 1 መጀመሪያ መሰረት የኢትዮጵያ መሬት ከወሰን እስከ ወሰን በመሉ የንጉሠ ነገስት መንግስት ነው።
ምዕራፍ ሶስት ደግሞ ከሰለሞን ዘር ከቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘር ውጭ ስልጣኑ እንዳይወጣ በህግ ተወስኑዋል።
ምዕራፍ አራት ደግሞ የንጉሱ ነገስቱ ዙፋን ለንጉሰ ነገስታቱ ልጆች ይተላለፋል።
ባሻዩ ኢትዮጵያ የጋራ ታሪክ አላት የምትሉን ይህንን ተረት ተረት ነው እንዴ?
ባላምባራስ ነጋሽ Negash Qemant

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Website

Address


Addis Ababa