Addis Ababa City Cycling Federation

Addis Ababa City Cycling Federation

Share

Photos from Addis Ababa City Cycling Federation's post 18/06/2024

የአዲስ አበባ ከተማ ብስክሌት ፌዴሬሽን በ2016ዓ/ም የተከናወኑ ውድድሮችን ገመገመ ።

ፌዴሬሽነ በየደረጃው ከሚገኙ ከአመራሮች ጀምሮ ከስራ አስፈሚ አካላት፣ ቡድን መሪዎች፣ከክለብ አሰልጣኞች፣ስፖርተኞች እና ባለሙያዎች ጋር በተደረጉት ውድድሮች ላይ እና በ2016ዓ/ም አዲስ አበባ በምታዘጋጀው የኢትዮጵያ ሻምፒዮና ውይይት ተካሂዷል።

በውድድሮች ላይ ተሳታፊዎች ሀሳባቸውን በነጻነት በጥንካሬ እና በክፍት ተነስተዋል።

ፌዴሬሽኑም በቀጣይ የሚስተካከሉት ጉዳዮች ወስዶ ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንደሚያደረግ በመግለጽ ከሁሉም የስፖርቱ ቤተሰብ በጋ ለመስራ በቁርጠኝነት የገለጸ ሲሆን በጥንካሬ የተነሱ ሀሳቦች ሁሉም የስፖርቱ ቤተሰብ ተረባርቦ ያሳካቸው ሲሆን በቀጣይም አጠናክረው እንደሚቀጠሉ ገልጠዋል።

የ2016ዓ/ም ኢትዬጵያ ሻምፒዮና ውድድር በአዲስ አበባ ከተማ ከሰኔ 17-23/2016ዓም በተመረጡ የውድድር ቦታዎች እንደሚደረግ እና እንደ ከተማ ጥሩ መስተንግዶ ለማድረግ እና ጥሩ ተፎካካሪ ለመሆን ውይይቶችን አደረገ።

Photos from Addis Ababa City Cycling Federation's post 23/12/2023

የተወደዳችሁ የአዲስ አበባ የብስክሌት እስፖርት አፍቃሪዎች በሙሉ
ነገ በ13/4/2016 የክለቦች የአቋም መለኪያ ውድድር የሚጀምር ሲሆን መርሀ ግብሩ ከጠዋቱ 1:30 ጀምሮ በ 3 የውድድር ካታጎሪዎች የሚደረግ ሲሆን መላው የከተማችን ብስክሌት ውድድር አድናቂዎች በስፍራው በመገኘት ውድድሩን እንድትመለከቱ ስንል እንጋብዛለን።
የመርሀግብሩን ዝርዝርና የተወዳዳሪዎችን ህግጋት በውድድር ሰንጠረዥ ላይ ይመልከቱ።

Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Website

Address


Addis Ababa
67457