Kechene FC Academy

Kechene FC Academy

Share

14/03/2021

የ 2013 አዲስ አበባ እግር ኳስ ፊዴሬሽን የሚያዘጋጀው ከ17 አመት በታች ውድድር ዛሬ ተጀምሩአል: ክለባችን ዛሬ የመጀመሪያ ጫወታ ያደርጋል አሰልጣኝ ጥላሁ ደባይ ቡድናቸው በጥሩ አቁዋም እንደሚገኙ አሳውቀውናል።መልካም እድል! !

ከ17 ዓመት በታች Mri ያለው ውድድር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።

በሁለት ምድብ ተከፍሎ አስራ ሁለት ቡድኖችን የሚያሳትፈው ከ17 ዓመት በታች Mri ያለው ውድድር ዛሬ በተለያዮ ሜዳዎች መካሄድ ጀምሯል። በመክፈቻ ጨዋታውም የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ አባል እና የታዳጊዎች ልማት ኮሚቴ ሰብሳቤና የውድድር ምክትል ሰብሳቢ አቶ ዘሪሁን ገብሬ በክብር እንግድነት በመገኘት ውድድሩን አስጀምረዋል።

ምድብ ለ

10' መከላከያ 0-0 ሀሌታ

08:00 | ጌታቸው ቀጨኔ ከ ዲ ኤፍ ቴ
10:00 | ኢትዮጵያ መድን ከ አፍሮ ፅዮን

* ሳራ ካኒዛሮ አራፊ ቡድን ነው።

ምድብ ሀ

04:00 | ቤተል ድሪመርስ ከ ከለላ
05:00 | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ኢትዮጵያ ቡና
06:00 | ፍቅር በአንድነት ከ አዳማ ከተማ

Photos from Kechene FC Academy's post 13/12/2020

አንደር 17 ናሽናል ቲም የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ የመጀመሪያው አጋማሽ በኬንያ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ወደመልበሻ ክፍል አምርተዋል . በንቅስቃሴ ቦታ ይዞ በመጫወት ኬንያ ብልጫውን ይዘዎል .ኬንያ በተደጋጋሚ ግብ መሆን የሚችሉ ሙከራዎች ሲያደርጉ ኢትዮጵያ አንድ ብቻ ነው ግብ መሆን እድል ያጋጠማቸው .
2nd half tetebekun
live Rwanda TV

Photos from Kechene FC Academy's post 13/03/2020

እንደተለመደው ነገ ቅዳሜ ሴቶቻችን የሁለተኛ ዙር ጨዋታቸዉን ከቡና እናደርጋለን እንደሚታወቀው የመጀመሪያ ዙር 3-2 ማሸነፋችን የሚታወስ ነው ለነገዉም ጫወታ በቂ ዝግጅት እንዳደረጉም የጎል አዳኞቹ Mehalet እና Demekech ገልፀውልናል ሴቶቻችን መልካም እድል ምንግዜም ጌታቸው አካዳሚ

ጌታቸው አካዳሚ-ኢትዮጵያ ቡና
ቀን 05/07/2012
ቦታ ጃንሜዳ ቁ5
ሰ 4:00

Photos from Kechene FC Academy's post 05/03/2020

የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከ13 ዓመት በታች 6ኛ ሳምንት የምድብ ሀ ቡድናችን በጥሩ እንቅስቃሴ በጫወታ ብልጫ ማሸነፍ ችለዋል
:የጫወታውን እንቅስቃሴ በፎቶ ይመልከቱ

🏆
ኢትዮ ኤሌክትሪክ 6-0 ጥበብ ፈረንሳይ
ጫካ ሜዳ 2-2 አዲስ ተስፋ
ከለላ 0-1 ጌታቸው ቀጨኔ
ጎህ ፕሮጀክት 0-2 ወይራ ሰፈር
ጎ ቻናል 2-0 ናታንያም
ሀበሻ 0-2 ሽሮሜዳ

Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Address


Around Semen Hotel And Addisu Gebeya
Addis Ababa