Amanuel Coffee
30/05/2021
የወላይታ ቡና የብራንድ ስያሜ አገኘ።
የቡና ሰብልን ለማምረት ምቹ የአየር ፀባይ ካላቸው አከባቢዎች አንዱ የሆነው የወላይታ አከባቢ በዓመት በአማካይ ከ1500-2000 ቶን ምርት ለዓለም ገበያ ያበረክታል።
የራሱ የሆነ የቡና ስያሜ ሳይሰጠው በሲዳማ “C” ቡና ዉስጥ ገብቶ ቆይቷል፡፡
በዛሬው ዕለት የወላይታ ቡና የራሱ የብራንድ ስያሜ ተሰጥቶታል።
በተጨማሪ መረጃ ለመጪው ክረምት ወቅት በዞኑ 19 ሚሊየን የቡና ችግኝ መዘጋጀቱ ተጠቅሷል።
25/05/2021
Our first order from STOW COFFEE ROASTERS, Gastpro d.o.o.
Want your hotel to be the top-listed Hotel in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Telephone
Website
Address
Addis Ababa