Amanuel Coffee

Amanuel Coffee

Share

Photos from Amanuel Coffee's post 30/05/2021

የወላይታ ቡና የብራንድ ስያሜ አገኘ።

የቡና ሰብልን ለማምረት ምቹ የአየር ፀባይ ካላቸው አከባቢዎች አንዱ የሆነው የወላይታ አከባቢ በዓመት በአማካይ ከ1500-2000 ቶን ምርት ለዓለም ገበያ ያበረክታል።

የራሱ የሆነ የቡና ስያሜ ሳይሰጠው በሲዳማ “C” ቡና ዉስጥ ገብቶ ቆይቷል፡፡

በዛሬው ዕለት የወላይታ ቡና የራሱ የብራንድ ስያሜ ተሰጥቶታል።

በተጨማሪ መረጃ ለመጪው ክረምት ወቅት በዞኑ 19 ሚሊየን የቡና ችግኝ መዘጋጀቱ ተጠቅሷል።

25/05/2021

Our first order from STOW COFFEE ROASTERS, Gastpro d.o.o.

Want your hotel to be the top-listed Hotel in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address


Addis Ababa