BE INFORMED FIRST

BE INFORMED FIRST

Share

08/07/2023

ምስሉ ይናገራል አሉ...🤭
የእናንተን ድምጽ ግን ለማን?
1 , 2 ወይም 3

28/01/2023

One thing I’ve learned is that God doesn’t always work on our timetable. In fact, He rarely does. But in a single moment, God can change your life! All throughout Scripture, we see examples of how God was working behind the scenes and instantly turned things around for His people. Scripture tells us He is the same yesterday, today and forever, which means if He did it for them, He can instantly turn things around for you, too!

You may be going through some difficulty today, but be encouraged because your times are in God’s hands. Trust that He has your best interest at heart. He wants to pour out His favor. He wants to take you further than you dreamed possible and work in your life in ways beyond what you have ever imagined. And while you’re waiting, don’t try to figure everything out. That’s only going to frustrate you.

Let this truth sink down into your heart today. Resist discouragement by speaking His Word over your future. Keep standing, keep hoping and keep believing because He is working behind the scenes. Have faith because your times are in His hands, and He will lead you in the life of victory He has for you!

©Double Portion Ministry

25/01/2023

🗣

☝️አንዳንድ ጊዜ ሕይወት እንደ ማዕበል ነው፡፡ በሰላም ይሄዱ የነበሩ ነገሮች ልክ የተመካከሩ ይመስል በአንድ ላይ ይናጋሉ፡፡ የሁኔታዎች አልሳካ ማለት፣ ድንገተኛ ወጪዎች፣ የገንዘብ እጥረት፣ የጉዳዮች መጥመም፣ የሰዎች ክህደት፣ ስጋትን የሚፈጥሩ ሁኔታዎች መከሰት፣ የጤንነት መቃወስን የሚጠቁሙ ምልክቶች . . . ልክ እንደ ማዕበል በአንድ ላይ ይመጣሉ፡፡

🤷‍♂ ይህ የተለመደ የሕይወት አካል የሆነ ክስተት በእኛም ላይ ሲደርስ መረጋጋት ወሳኝ ነው፡፡ ማዕበል ይመጣል፣ ልክ እንደመጣ ደግሞ ይሄዳል፡፡ ነፋስ ከየት እንደመጣ ሳናውቀው ወደ እኛ ይነፍሳል፣ ወደየት እንደሚሄድ ሳናውቀው ደግሞ ወደሌላ ቦታ ይነፍሳል፡፡

🙏አይዟችሁ! ጽኑ! አትናወጡ! ተንጋግቶ የመጣው ተንጋግቶ ይሄዳል!

መልካም ቀን ተመኘንላችሁ😘
🙏❤️❤️❤️🙏⛴⛴⛴
BE INFORMED FIRST

Photos from BE INFORMED FIRST's post 31/12/2022

እንዴት ይሄ ይሆናል⁉️

የአስራ ሶስት (13) አመት ህፃን አስገድዶ ከደፈራት በኋላ መረጃን ለማጥፋት ወንዝ ውስጥ ሊጥላት የሞከረው ግለሰብ 3 አመት ከዘጠኝ (9) ወር ብቻ በእስር እንድቀጣ ተወሰነ ፍትህ እንፈልጋለን እያሉ ነው ቤተሰብ።

👉ይድረስ ሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች
👉ይድረስ ሴቶችና ህፃናት መብት ተሟጋቾች
👉ይድረስ መላው ኢትዮጵያን ሴት ህፃናት መብት እንዳይገፈፍ ለሚትፈልጉ ሁሉም

ይህ ድርጊት በሲዳማ ክልል ሁላ ወረዳ የተከሰተ ስሆን ሞተረኛው ዳንኤል ዳንቃሞ እና ሞተረኛው ዮሐንስ ጫላ የሚባሉ ግለሰቦች ድርጊቱን የፈፀሙ ሲሆን አንድት የአስራ ሶስት አመት ልጅ ህዳር 12/2015 12:00 pm ሀንቆሞልቻ የሚባል ገጠር ዘመድ ልትጠይቅ በሞተረኛው ዳንኤል ዳንቃሞ መሄድ ትጀምራለች። ሞተረኛው ዳንኤል ዳቃሞ ህፃኗ የዘመዶቿ አካባቢ ለይታ የማይታወቅ መሆኗን ከአወቀ በኋላ ለጎደኛው ዮሐንስ ጫላ ጋር message መንገድ እንድጠብቀው ልከው ህፃኗን አፍኗት ይዘዋት ሄደው ጋታማ የሚባል ቦታ ለሁለት አንድ ማታ ሙሉ አስገድደው ደፍሯታል።

ይህንን ድርጊት ከፈፀሙት በኋላ መረጃን ለማጥፋት ፈልገው ከማለዳ 11:30 ይዘዋት ወጥተው ዬማ የሚባል ትልቅ ገደላማ ወንዝ ውስጥ ሊጥሏት እየሞከሩ እያለ ቤተክርስቲያን የሚሄዱ ሰዎች ሲደርሱባቸው ጥለው ይጠፋሉ።

ይህች ጨቅላ ህፃን እነኝህ የቤተክርስቲያን ሰዎቹ ያለችበት በስልክ ደውለው ለአባቷ ይነግረዋል። አባቷም ይህ ድርጊት ከሆነ ቀን ጀምረው ወደ ፍርድ ቤት የተመላለሱ ቢሆንም የሁላ ወረዳ ፍርድ ቤት ዋና ወጀለኛው ዳንኤል ዳንቃሞን ሶስት እመት ከዘጠኝ ወር ብቻ በእስር እንድቀጣ ወስኗል።

ፍትህ ህፃናት ሴቶች

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Address


Addis Ababa