LDI

LDI

Share

Photos from LDI's post 04/01/2025

የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት ድጋፍ ለሚሹ 40 የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ነዋሪዎች ማዕድ አጋራ

ኢንስቲትዩቱ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 በተቋሙ ዙሪያ ለሚገኙና ድጋፍ ለሚሹ 40 ነዋሪዎች በ50 ሺ ብር ወጪ 4 ኩንታል ዱቄት ዛሬ ድጋፍ አድርጓል።

ድጋፉን ለወረዳው አፈጉባኤ መንግሥቱ መዳልቾ
ያስረከቡት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አሥራት ጤራ (ዶ/ር) እንደገሉፁት በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን አነሳሽነት የተጀመረውን ማህበራዊ ኃላፊነት ለመወጣት እየሰራ ነው ብለዋል።

ማህበራዊ ድጋፍ ኃላፊነቱን በክረምትና በጋ በጎ አድራጎት አጠናክሮ ከመቀጠል ባሻገር ከወረዳውና በከተማ አስተዳደሩ አርሶአደርና ግብርና ልማት ኮሚሽን ጋር በቅንጅት የሌማት ትሩፋቱን በሙያ እና በግብዓት ድጋፍ እያደረገ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።

እንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት ካሁን በፊት ለሁለት ቤተሰቦች የመኖሪያ ቤት ከተሟላ የቤት ቁሳቁስ ጋር ከማስረከብ ጀምሮ በየዓመቱ በተለያዩ አውደ በዓላት ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱን ዶ/ር አስራት አስታውሰዋል።

በመጨረሻም ዋና ዳይሬክተሩ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የገና በዓል የሰለም፣ የፍቅርና የመተሳሰብ ይሆን ዘንድ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Website

Address


Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00