EthioPost
26/04/2020
ምከሩት ከማፈያ ቡድን ጋር አንሶላ እየተጋፈፈ ነው ተባለ ሲሉ ምንጮቻችን አስታወቁ
"ምከሩት!!! ከስር ያለውን ፎቶ ያገኝሁት ከSintayehu Chekol ገጽ ላይ ነው፣ ከእስክንድርን ጋር በፎቶ የሚታየው ዘርፉ ነው፣ ዘርፉ ቦክሰኛው ይባላል፣ የፈንሳይ ልጅ በሚገባ ያውቀዋል!! ህግ የማይመልሰው እጅግ አደገኛ የማፍያ ቡድን መሪ ነው፣ ህዝብን ደም እንባ ያስለቀሰ!! don't take my words! ጌታቸው ሽፈራው በደንብ ያውቀዋል፣ ጌታቸው ፈረንሳይ እንደኖረ አውቃለሁ፣ ስለዚህ እሱን ጠይቁት!! እረ ፈረንሳይ መኖር አይጠበቅብህም ዘርፉን ለማወቅ፣ he is famous for wrong reasons!!!
ከዚህ በፊት የስድስት ኪሎ፣ የ05 እና የፈረንሳይ ማጅራት ቆልማሚዋችን የባልድራስ መስራች ብሎ በፎቶ ይዟቸው ወጥቷል፣ እነዚህን ሰዋች እስር ቤት እንደተዋወቃቸው መጠርጠር ይቻላል፣ ሰውየው ለነዚህ ሰዋች ሽፋን እየሰጠ ነው፣ ወንጀለኛን እያበረታታ ነው፣ empower እያደረጋቸው ነው፣ ነገ ጠዋት ሰው ገለው በቁጥጥር ስር ቢውሉ የባልድራስ አባላት በፖለቲካ አመለካከታቸው ታሰሩ መባሉ አይቀርም፣ this is so personal to me as my whole families are in the visinity!!!"
05/04/2020
እህተ-ማርያም...
በእሷና በተከታዮቿ የቀን አቆጣጠር መሰረት የፋሲካን በዓል በዛሬው እለት ስታከብር
ምንጭ፣ አሉ .....ተባለ
እንኳን ለበዓሉ በሰላም አደረሰሽ እህተ ማሪያም
--------
የዝግጅት ክፍሉ
02/04/2020
መሃል አዲስ አበባ ኮሮና ተብሎ የተበደበ ነጫጭባ ( ኩርድ ነጭ ካውካሺያን ስላልሆነ ነው; ) ) =>> መልእክት
ተመልከቱ ወገን
ይህ ወጣት ኢትዮጵያውያን ውስጥ የሚኖር የቱርክ ኮርዳዊ ነው ስሙም ሞ ጃርክስ ይባላል
በዩኒት ዩኒቨርስቲም በሲቪል ኢንጀርነት እየተማረ ይገኛል
ዛሬ በፌስብኩ ፔጅ ይህን አለ:-
መብራት ይዞኝ መኪና አቆሜ ነበር ከዛ ስዎች መጥተው በብረት አንተ ኮሮና እያሉ ጭንቅላቴን ፈነከቱኝ
እንደምታዩኝ ደም በደም ሆኛለው ግን ደሞ ፈጣሪ አትርፎኛል
እኔ አማረኛ እናገራለው የኢትዮጵያ ባህልም አውቃለው እዚህ ሀገርም ነው የምኖረው
ነገር ግን ነጭ ስለሆንኩ ብቻ ኮሮና ቫይረስ አንተ ነህ ያመጣህብን እያሉ ፈነከቱኝ
ምንም ያደረጉትን ነገር የለም ግን እንዲዚ አደረጉኝ
ምንጭ : - Mo Jarkas
02/04/2020
እህታችንን እናድናት........
(ሁሉም ሰው በማድረግም ይተባበር)
ይህቺ በፎቶ ላይ የምትመላከቷት ወጣት ትግስት ፋንቱ ትባላለች በአሁኑ ሰዓት ሁለቱም ኩላሊቶቿ የመስራት አቅማቸው ስለተዳከመ የኩላሊት ንቅለ ተከላ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ማድረግ እንዳለባት ተግሯታል ቢሆንም ንቅለ ተከላው እስኪደረግላት ድረስ ቢያንስ እስከ ከስድስት ወር በላይ ስለሚቆይ እስከዛ ዲያሌስስ በሳምንት ሶስት ጊዜ እያደረገች መቆየት አለባት ወጪውም በአጠቃላይ 250.000 ብር በላይ ስለሚያስፈልጋት እባካችሁ በእግዚአብሔር ስም ከጎኗ እንቁም እላለው?ትግስት በተማረችበት ሙያ ሀገርዋን እና ወገንዋን የማገልገል፣ ህልም አላት ህልሟን ከእግዚአብሔር ጋር እውን እናድርገው።ተባረኩ።
ለመርዳት ምትሹ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000174062823 ትግስት ፋንቱ ብላችሁ ማስገባት ትችላላችሁ።በአካል ለማግኘት ለምትሹ 0920707352 ካሌብ ብላችሁ መደወል ትችላላችሁ።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa