Fact News
05/01/2022
በደንብ አስተዉሉ ምን ይታያቺሆል?
17/12/2021
የአውስትራሊያ የስነጥበብ ምክር ቤት የዚህ አመት የክብር ፌሎውሺፕ እድል የተሰጣቸውን ስምንት አርቲስቶች ስም ዝርዝር ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡ ይህ ለሁለት አመት የሚቆየው የፌሎውሺፕ እድል ወደሰማኒያ ሺህ ዶላር የሚያወጣ እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን በዚህ እድል አርቲስቶች የፈጠራ ስራቸውን ለማዳበርና ሙያቸውን ለማሳደግ የሚችሉበት ነው፡፡
ዛሬ ይፋ ከሆኑት ስምንት አለም አቀፍ አርቲስቶች ዝርዝር ውስጥ ኢትዮጵያዊው የፖፕና ሬጌ ድምፃዊው ናትናኤል ይመር ወይንም በቅፅል ስሙ ናቲ ማን አንዱ ነው፡፡
የአውስትራሊያ መንግስታዊው ምክር ቤት ለምን ናቲ ማንን እንደመረጠው በሰጠው ገለፃ ላይ ‹‹በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ ለአስራ ስምንት አመታት የቆየና ሶስት አልበሞችን ያወጣ ከመሆኑም በላይ በተለያዩ የአለም ክፍሎች እየተዘዋወረ ስራዎቹን ያቀረበ ነው፡፡ ናቲ በሙያው ውስጥ ሊዘልቅ የቻለው በአገር ውስጥ ሆነ በዲያስፖራው ሙዚቃዎቹ ተፅእኖ ፈጣሪ በመሆናቸው ነው›› ብሏል፡፡
ይህንን የፌሎውሺፕ እድል በማግኘቱ ናቲ ማን ከታዋቂ የአውስትራሊያ ድምፃዊያን ጋር አብሮ አልበም የሚያወጣ ሲሆን የመድረክ ስራም እንደሚያቀርብ ከምክር ቤቱ መግለጫ ላይ ተመልክተናል፡፡
Via፦ zehabesha
16/12/2021
ፔጁን ላይክ ያድርጉ 👍
💚💛❤️
like Page 👍👍
💚💛❤️
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa