Mirna viwe

Mirna viwe

Share

30/06/2026

የችግኝ ተከላ ስራችን ለነገዋ ኢትዮጵያ የምናኖረው የአረንጓዴ አሻራችን ነው!

ተስፋን እንትካል በሚል መርህ ሀሳብ የተጀመረው የ2018 ሃገር አቀፍ አረንጓዴ አሽራ በቦሌ ክፍለከተማ በተሻለ እና ከፍ ባለ ተግባር እየተከናወነ ይገኛል።

በመሆኑ ​ችግኝ መትከል ለራሳችን ንጹህ አየር፣ ለምድር ጥበቃ እና ለልጆቻችን የተሻለ የወደፊት ህይወት መፍጠር ያስችላል ችግኞችን መትከል ብቻ ሳይሆን፣ እስኪጸድቁ ድረስ መንከባከብ የሁላችንም የዜግነት ድርሻ ነው።

​የቦሌ ክፍለከተማ ማህበረሰብም ችግኝን መትካል ንጹህና አየርን የአፈር መሸርሸርን መጠበቅ፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፣ ለከተማችን ደግሞ አረንጓዴ ውቤት መሆኑን ተረድተው በነቂስ በመውጣት ተክሏል።

​ #የአረንጓዴአሻራ #የችግኝተከላ #ኢትዮጵያ #ለነገዋኢትዮጵያ

Photos from ቦሌ ወረዳ 11 ብልጽግና- Prosperity's post 29/06/2026
Photos from Bole Communication- ቦሌ's post 24/06/2026
Photos from Bole Sub-City Prosperity Party Branch Office's post 23/04/2026
Want your business to be the top-listed Food & Beverage Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Website

Address


Adiss
Addis Ababa