Maatii Entertainment
10/04/2022
ለሰሞኑ በበርካታ ትምህርት ቤቶች ሊያውም በተከበረው በረመዳን ወር የተጀመረው ሰላትን ምክንያት በማድረግ ተማሪዎችን ከትምህርት ገበታቸው የማራቅ ዘመቻ ከጀርባው ማን እና ምን ይኖር ይሆን የሚለው የሁላችንም ጥያቄ ሆኖ ሰንብቷል።
በእርግጥ እንደሀገር ያለንበት ብዙም ያልተረጋጋ አውድ ከሚፈጠሩ አለመረጋጋቶች ጀርባ ሁሉ "ምክንያቱ ምን ይሆን" በሚል ተርታውን ህዝብ ሳይቀር ስነልቦናን የሚፈታተኑ ስሌቶች እንዲሰራ ማስገደድ ከጀመረ ቆይቷል። ከየትኛውም ወጣ ያለ ድርጊት ጀርባ "ምን ታስቦ ይሆን? " የሚለው የሁሉም የለትከለት ጥያቄ እየሆነ ነው። ይህ በህዝብና በመንግስት መካከል በጎ የሚባል ግንኙነት አይደለም።
የተበታተነ የሚመስለውን ሙስሊም ተማሪዎችን ከስግደታቸው፣ ከፆማቸው እና ከትምህርታቸው የማሰናከል ዘመቻ አስተዳደራዊ መልክ ይዞ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ መግለጫ እንደሰጠበት ማምሻውን አነበብን። ይህ የሃይማኖት ነፃነትን የሚጋፋ፣ የሀገራችንን ህግና የሴኩላሪዝም መርህ አንሻፎ የተረጎመ፣ ወቅትና ሁኔታን ከግምት ያላስገባ የተሳሳተ አመራር እየተሰጠ እንደሆነ ያሳያል። በመሆኑም ተማሪዎችን፣ ወላጆችን እና የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ በማሳተፍ ዛላቂ መፍትሄ የሚሰጥበት አካሄድ እንዲጀመር አጥብቄ እጠይቃለሁ። የተማሪዎችን የሃይማኖት ነፃነት የሚገፉ ጫናዎችም እንዲቆሙ እጠይቃለሁ። ሁሉም አካላት በስክነትና በምክንያት እንዲመሩም ጥሪዬን አቀርባለሁ።
12/11/2021
Support us on YouTube
Subscribeourchannel://youtube.com/channel/UCbVWVr5xaU-sTQ9HkYz0qlg
GM_EDITZ - YouTube Photography
25/08/2021
UN loltoonni Itoophiyaa bulchiinsa Abiyee keessaa akka baafaman waliigalee!
Loltoonni nagaa kabachiistoota Itoophiyaa daangaa Sudaan fi Sudaan Kibbaa giddu bulchiinsa Abiyee jedhamutti qubatanii jiran naannicharraa akka bahan jechuun gaaffii Sudaan dhiyeessite UN fudhateera. Loltoonni kunis loltoota biyya birootin akka bakka buufaman ibsameera.
Hariiroo biyyoota Itoophiyaa fi Sudaan yeroo ammaa qaban sababa waldhabdee daangaatin laaffachuu isaa hordofee Sudaan "amma booda Itoophiyaan biyya amanamoo miti" jechuun loltoonni Itoophiyaa daangaa Sudaan keessaa akka baafaman iyyannoo ishee gara UN galfattee turte.
Yeroo ammaa kana loltoonni Itoophiyaa lakkoofsaan 3,500 ol ta'an bulchiinsa Abiyee keessatti qubatanii jiru.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Address
Addis Ababa