Addis-Finfine press
06/05/2026
ሰበር መረጃ
እነ ደ/ፂዮን እንዲደበቁ ታዘዋል ‼️
ይህ ትዕዛዝ የተላለፈው ከወትሮም ፅምዶውን ሲቃወሙ የነበሩ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች የደ/ፂዮንን መመረጥ ተከትሎ ዳግም በትግራይና በህዝባቸው ላይ ያንዣበበውን አደጋ ለመቀልበስ በእሱና በዙሪያው ባሉ ሰወች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ በመነሳታቸው ነው ።
ይህንንም ተከትሎ የተወሰኑ ከፍተኛ አመራሮች መገ';ደላቸው አይቀሬ መሆኑን የሚወጡ መረጃወች እያመላከቱ ይገኛሉ ።
አሁን ላይም ታዲያ ደብረፅዮንን ጨምሮ ሁሉም የፅንፈኛው አመራሮች ለጊዜው እንዲደበቁ ትዕዛዝ የተላለፈ ሲሆን : በመቀሌ፣ አክሱም፣ አድዋ እና ሽረ እንደስላሴ ያለው ሁኔታ እጅግ ፍርሀት የተሞላበት መሆኑ ታውቋል ።
25/04/2026
የበታችነት ውጥንቅጥ እያሰቃቀየው ያለው ዘፋኝ ማን ነው?
አንዳንድ ሰዎች በሀገር ህልውና ቅፈላ መፈቀድ የለብትም ከሚሉት ነኝ እና የእናንተስ ሀሳብ አካፍሉን
ሰርከስ ድንቅነው
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Website
Address
African Union
Addis Ababa