Prophet Amanuel Daba

Prophet Amanuel Daba

Share

27/05/2026

ከነገ ሀሙስ ጀምሮ ድንገተኛ ያልተጠበቀ የበረከት በር ይከፈታል። አሜን ብሎ ሼር ላደረገ ሰው ይሁንለት ።
የምትፈልጉት የተኛውም በር ከነገ ሀሙስ ጀምሮ በኃይል ይከፈታል። ትመሰክራላችሁ። አሜን ብሎ ሼር ላደረገ ሰው ይሁንለት ።

24/05/2026

፦ ጌታ ምስክሬ ከነገ ጀምሮ በእነዚህ 3 ቀናቶች ውስጥ ያላሰባችሁት ያልጠበቃችሁት ድንገተኛ ገንዘብ 💵 ወደ እጃችሁ ይገባል። አሜን ብሎ ሼር ላደረገ ሰው ይሆንለት።
#ከነገ ጀምሮ በእነዚህ ሦስት ቀን ውስጥ እያልገመታችሁ ትበረከት ወደ ቤታችሁ ይገባል። አሜን ብሎ ሼር ላደረገ ሰው ይሆንለት።
#ከነገ ጀምሮ በእነዚህ 3 ቀናቶች ውስጥ ድንገተኛ እጣ ይወጣላቸዋል። አሜን ብሎ ሼር ላደረገ ሰው ይሆንለት።
#ከነገ ጀምሮ በእነዚህ 3 ቀናቶች ውስጥ አድስ ነገር ይሆናል። ቁልፍ 🙌በእጃችሁ ይገባል። የስራ የበረከት በር ተከፈተ። አሜን በሉ በእምነት ለ3 ሰው ሼር አድርጉ ትመሰክራላችሁ።
👉“የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ቸር ስጦታ አውቃችኋልና፤ ሀብታም ሲሆን፥ እናንተ በእርሱ ድህነት ባለ ጠጎች ትሆኑ ዘንድ ስለ እናንተ ድሀ ሆነ።”
— 2ኛ ቆሮ 8፥9
አሜን በማለት ተቀበሉ። መልካም እሁድ ይሁንላችሁ። አሜን ብሎ ሼር ላደረገ ሰው ይሆንለት

19/05/2026

ሆነ ተከናወነ አሜን ለሚል
ይሁንለት

18/05/2026

ተከፈተ 🙌 ተከፈተ 🙌 የበረከት በር ፣የፋይናንስ በር ፣የትዳር በር ፣የስራ በር ፣የውጪ በር ፣በኢየሱስ ስም ኃይል ተከፈተ🙌 አሜን ብሎ ሼር ላደረገ ሰው ሆነለት።
👉የምትፈልጉት የትኛው በር በዚህ ሳምንት በድንገት ይከፈታል። ትመሰክራላችሁ። አሜን ብሎ ሼር ላደረገ ሰው ሆነለት።

18/05/2026

#መልካም #ኢትዮጵያ
ዛሬ እንዲህ እፀልያለሁ እንደ እግዚአብሔር ነብይ በያላቹበት ከተማ ጌታ መሬት እንዲሰጣችሁ እፀልያለሁ አሜን ለሚል ይሁንለት

Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Address


አያት አደባባይ፤ ለሚኩራ ክፍለከተማ ፣ ኦልማርት ፊትለፊት
Addis Ababa