Select College

Select College

Share

Photos from Select College's post 09/11/2025

ቤትዎ ድርስ መጥተናል!
ሰሌክት ኮሌጅ ዕውቅና ባገኘንባቸው መርሃ ግብሮች
🎓 በOnline ማስተርስ ፕሮግራም
👉Master of Business Administration (MBA)
👉 Project Management (MA)
በምዝገባ ላይ ነን::
🎓 በከፍተኛ ጥራት በተዘጋጀው የኦንላይን መድረካችን ለ G*T ዝግጅትዎን ያድርጉ።
ለመመዝገብ
ዌብሳይታችንን ይጎብኙ።
እንዲሁም
🎓 በመደበኛ በቴክኒክና ሙያ፣ በዲግሪና ማስተርስ ፕሮግራም
👉 በጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች
በተጨማሪም በርቀት ከ7ኛ-12ኛ ክፍል በመላው ኢትዮጰያ በሚገኙ ቢሮዎቻችን ምዝገባ ላይ ነን።
📞 ለበለጠ መረጃ - 9521/ 0905433333 / 0940202020/0975202020 ይደውሉልን::
አድራሻ:
📍መገናኛ አደባባይ ደራርቱ ህንፃ እና
📍 አየር ጤና አደባባይ ታክሲ ተራ
የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ

01/11/2025

ቤትዎ ድርስ መጥተናል!
ሰሌክት ኮሌጅ ዕውቅና ባገኘንባቸው መርሃ ግብሮች
🎓 በOnline ማስተርስ ፕሮግራም
👉Master of Business Administration (MBA)
👉 Project Management (MA)
በምዝገባ ላይ ነን::
🎓 በከፍተኛ ጥራት በተዘጋጀው የኦንላይን መድረካችን ለ G*T ዝግጅትዎን ያድርጉ።
ለመመዝገብ
ዌብሳይታችንን ይጎብኙ።
እንዲሁም
🎓 በመደበኛ በቴክኒክና ሙያ፣ በዲግሪና ማስተርስ ፕሮግራም
👉 በጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች
በተጨማሪም በርቀት ከ7ኛ-12ኛ ክፍል በመላው ኢትዮጰያ በሚገኙ ቢሮዎቻችን ምዝገባ ላይ ነን።
📞 ለበለጠ መረጃ - 9521/ 0905433333 / 0940202020/0975202020 ይደውሉልን::
አድራሻ:
📍መገናኛ አደባባይ ደራርቱ ህንፃ እና
📍 አየር ጤና አደባባይ ታክሲ ተራ
የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ

Photos from Select College's post 19/10/2025

ሰሌክት ኮሌጅ ሙሉ ዕውቅና ባገኘንባቸው
🎓 በOnline ማስተርስ ፕሮግራም
👉Master of Business Administration (MBA)
👉 በProject Management (MA)
🎓 በመደበኛ
👉 በጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች
👉 በማስተርስ፣ በዲግሪና
በቴክኒክና ሙያ መርሀ ግብር
👉 የሪሜድያል ፕሮግራም
🎓 በተጨማሪም በርቀት ትምህርት ከ7ኛ-12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በመቀበል ላይ እንገኛለን ።
አድራሻ -
📍መገናኛ አደባባይ ደራርቱ ህንፃ እና
📍 አየር ጤና አደባባይ ታክሲ ተራ ካምፓሶች::
📞 ለበለጠ መረጃ
በ9521 /
0905433333 /
0940202020 /
0975202020 ይደውሉልን::

01/10/2025

የ2018 ዓ/ም የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NG*T) የምዝገባ ጊዜ ይፋ ተደረገ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NG*T) ምዝገባ ከመስከረም 20 - 25/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን አሳውቋል።

አመልካቾች የመመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ እንደሚችሉ ተገልጿል።

ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ አመልክቷል።

አመልካቾች ከምዝገባ ጋር ተያይዞ ለሚኖራቸው ጥያቄ ዘውትር በስራ ሰዓት በ0920157474 ወይም 0911335683 እንዲሁም በኢሜይል አድራሻ [email protected] በኩል ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።

ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉም አመልካቾች የብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባ አሳስቧል።

የምዝገባ እና የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በTeleBirr በኩል ብቻ መከፈል እንደሚኖርበት አክሏል።

26/09/2025

🌼✝️🌼✝️🌼✝️🌼✝️🌼
ለመላው የክርሥትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሠላም አደረሣችሁ አደረሠን !

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Address


AyerTena
Addis Ababa
1000

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:30
Tuesday 08:30 - 17:30
Wednesday 08:30 - 17:30
Thursday 08:30 - 17:30
Friday 08:30 - 17:30
Saturday 08:30 - 12:30