Abay Media Network

Abay Media  Network

Share

Photos from Abay Media  Network's post 14/06/2025

እስራኤል ሌላ ዙር ጥቃት ፈፀመች !

ቴላቪቭ በርካታ ፍንዳታዎችን እና ውድመትን ያስከተለው ጥቃት በኢራን ላይ መፈፀሟ ተነገረ ።

በቴህራን የኢራን መንግስት ቲቪ እንደዘገበው ከሆነ ዛሬ አመሻሹ ላይ እስራኤል ከ150 በላይ ቦታዎች ላይ ጥቃት መፈፀሟን እና በተፈፀመው ጥቃትም በኢራን ደቡባዊ ቡሻህር ግዛት ውስጥ ከጋዝ ማውጫ ጨምሮ በርካታ ቦታዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የገለፀ ሲሆን
በጥቂቱም 20 ህጻናትን ጨምሮ ወደ 60 የሚጠጉ ሰዎች መገደላቸውን እና በመላ ሀገሪቱ ተጨማሪ ጥቃቶች መፈፀሙን ዘግቧል ። ተብሏል

በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እየተሰራጨ ያለው እና በሲኤንኤን የተወሰደው የቪዲዮ ምስል በኢራን ደቡባዊ ቡሻህር ግዛት ውስጥ ከጋዝ ማውጫው የተነሳ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ እና ጭስ የሚያሳይ ሲሆን ጥቃቱ ከእስካሁኑ የከፋ መሆኑን የዘገበው ሮይተርስ ነዉ

Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Address


4 Kilo
Addis Ababa