Habesha Daily

Habesha Daily

Share

19/08/2024

ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ዳግመኛ የህወሓት ሊቀመንበር ሆነዉ ተመረጡ

👉🏼አቶ ጌታቸዉ ረዳ ከምክትልነት ቦታቸዉ ተነስተዉ አቶ አማኑኤል ተስፋይ የፓርቲው ም/ል ሊቀመንበር ተብለዋል

ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ሆነው በድጋሚ መመረጣቸውን ዳጉ ጆርናል ሰምቷል።

አቶ አማኑኤል አሰፋ አቶ ጌታቸው ረዳን በመተካት የፓርቲው የምክትል ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል።

ህወሓት ሁለቱን የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች ምርጫ ያደረገው ላለፉት ስድስት ቀናት በመቐለ ከተማ ሲያደርገው የነበረውን አወዛጋቢ ጠቅላላ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ሲያጠናቅቅ ነው። በዛሬው የጉባኤ ውሎ፤ ዘጠኝ አባላት ያሉበት የህወሓት ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫም ተከናውኗል።

ምንጭ፦ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address


Addis Ababa