Ankuar
25/02/2022
ከአመጿ ጀርባ
«ከአመጿ ጀርባን ለዳሰሳ የመረጥኩት፤ በአብዛኛው በውስጣችን የያዝናቸውና ጮክ ብለን ለማውራት የማንደፍራቸውን ርዕሰ-ጉዳዮች በግልፅ ስለሚያነሳ፣ በግሌ እንደ ሀገር ለማደግ ራሳችንን መፈተሽና ምክንያታዊ የሆኑ ማህበራዊ ሂሶችን መለማመድ፣ መሻሻልና እንደ ግለሰብም ወደ ውስጥ መመልከት እንዳለብን ስለማምን ነው።» በማለት ዳሰሳዋን ትጀምራለች ማህደር አካሉ። የመጽሐፉ ደራሲ ኤደን ሀብታሙ ናት።
እድሉን አግኝታችሁ መጽሐፉን ያነበባችሁ መለስ ብላችሁ እንድታጤኑት፣ ያላነበባችሁ ደግሞ ያመለጣችሁን በጨረፍታ እንድትመለከቱና ለማንበብ እንድትቆርጡ ይህንን ግሩም ዳሰሳ ተጋብዛችኋል።
እነሆ፦ https://ankuar.com/keametswa-jerba/
#ከአመጿጀርባ
Mahder Akalu
ከአመጿ ጀርባ | Ankuar A media in Ethiopia that provides major stories and analysis on politics, society and entertainment.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Website
Address
Addis Ababa