Road Safety & Insurance Fund Service
22/10/2025
የትራፊክ ቁጥጥር ባለሙያዎች ለአደጋ አጋላጭ በሆኑ ጉዳዮች ላይ አተኩረው ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፁ.. ... ...
ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም ቢሾፍቱ
የትራፊክ ቁጥጥር ነገራዊ ሁኔታና በትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ ቁጥር 557/2016 አፈፃፀም እና በተገኘ ውጤቶች ላይ ጥናትዊ የምክክር መድረክ በቢሾፍቱ ተጀምሯል ።
በመርሀ -ግብሩ የፌድራል፣ የክልል፣ የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ፖሊስ አባላት፣ ትራፊክ አደጋ መርማሪዎች እና የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ባለሙያዎች ተሳትፈዋል።
Want your organization to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
Addis Ababa
P.O.BOX1288