Road Safety & Insurance Fund Service

Road Safety & Insurance Fund Service

Share

Photos from Road Safety & Insurance Fund Service's post 22/10/2025

የትራፊክ ቁጥጥር ባለሙያዎች ለአደጋ አጋላጭ በሆኑ ጉዳዮች ላይ አተኩረው ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፁ.. ... ...
ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም ቢሾፍቱ
የትራፊክ ቁጥጥር ነገራዊ ሁኔታና በትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ ቁጥር 557/2016 አፈፃፀም እና በተገኘ ውጤቶች ላይ ጥናትዊ የምክክር መድረክ በቢሾፍቱ ተጀምሯል ።

በመርሀ -ግብሩ የፌድራል፣ የክልል፣ የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ፖሊስ አባላት፣ ትራፊክ አደጋ መርማሪዎች እና የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ባለሙያዎች ተሳትፈዋል።

Want your organization to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address


Addis Ababa
P.O.BOX1288