Amhara Reporter

Amhara Reporter

Share

09/12/2022

የኦሮሞ ቄሮ የልማት እንጂ የአድማ አጀንዳ የለወም!

የተለያየ አፍራሽ ፍላጎትና የፖለቲካ አጀንዳ ባላቸው የኦሮሞ ህዝብ ጠላቶች የቄሮ መግለጫ ተብሎ እየተሰራጨ የሚገኘው የአድማና የአመፅ ጥሪ ፈፅሞ ተቀባይነት የሌለው እንደሆነ በሁሉም አካባቢ የምንገኝ ወጣቶች ልንረዳ ይገባል።

ማንኛውም አካል ሃሳቡንና ፍላጎትን በሰላማዊ መንገድ ለማስተላለፍ የሚችልበት ሰፊ እድል የተፈጠረበት ጊዜ ላይ ነው ያለነው። ጥያቄዎች የሉም አይባልም፣ የትኛውም አካል ጥያቄና ቅሬታ ሊኖረው ይችላል። ሆኖም ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ የምናቀርብበት እድል በተሰጠበት በዚህ ወቅት ግለሰቦችን፣ ህዝብና እና ሀገርን በሚጎዳ የአድማ እንቅስቃሴ ውስጥ መሳተፍ ለሀገር ብቻ ሳይሆን ለራስም ኪሳራ ነው።

ይህንን የአድማና የአመፅ ቅስቀሳ እያደረጉ የሚገኙት ከፍተኛ ገንዘብ ከተለያዩ ስውር እጆች የተቀበሉ የሸኔ ልሳኖችና ሀገር አፍራሾች ናቸው። ሸኔ ደግሞ ለኦሮሞ ህዝብ የሚጠቅም ሳይሆን የኦሮሞ ህዝብ ጠላት መሆኑን ከማንም በላይ ባለፉት አመታት የኦሮሞ ህዝብ ጠንቅቆ አውቆታል። ልጁ የመንግስት ሰራተኛ ነው ብሎ ሽማግሌ አባትን በአሰቃቂ ሁኔታ የሚገድለውን ሸኔ የኦሮሞ ህዝብ ጠላቱ እንደሆነ ማንም ነጋሪ አያሻውም። ከማንም በላይ በሸኔ የተቃጠለው፣ የተለበለበው፣ የረገፈውና ህይወቱ ስቃይ የሆነበት የኦሮሞ ህዝብ ነው።

የኦሮሞ ልጅ ነኝ የሚል ማንኛውም ቄሮ የዚህን የኦሮሞ ጠላት የሆነ አካል አጀንዳ ፈፅሞ ሊቀበል አይችልም። ሸኔ ከጥፋትና ከስቃይ ውጭ ለህዝቡ የሚፈይደው አንዳች ነገር የሌለው ከንቱ ቡድን መሆኑን እያወቅን ከዚህ የጥፋት መል ዕከተኛ ቡድን አጀንዳ ጋር ከቆምን እኛ የኦሮሞ ልጆች ከየትኛውም አካል በላይ ለኦሮሞና ለኦሮሚያ ጠላት መሆናችንን ማወቅ አለብን። ከሸኔ የጥፋት አጀንዳ አንዲት ዘለላ ስንዴ፣ አንዲት ጠብታ ውሃ ይገኛል?

ለኦሮሞና ለኦሮሚያ አሁን የሚያስፈልገን አድማ ሳይሆን ልማት ነው፣ ግጭት ሳይሆን ሰላም ነው፣ መለያየት ሳይሆን አብሮ መሆን ነው! ይህ ነው የሚያስፈልገን። እስከመቼ የማንም ስራ አጥና በትክክለኛ መንገድ ኑሮውን ማሸነፍ የማይችል ከንቱ መጠቀሚያ እንሆናል?

ለሸኔ የጥፋት አጀንዳ ጊዜ የለንም!
የኦሮሞ ቄሮ የኦሮሞ ህዝብ የልማት አጀንዳ አለው!

28/10/2022

የመጨረሻውን ጊዜ መደረሱን የሽብር ቡድኑ አመነ

ሰሞኑን የጥምር ጦሩ በሁሉም አቅጣጫ በከፍተኛ ወኔ ወደ መቐለ መገስገሱን ተከትሎ ትግራይ ነጻ እንደሚሆነ በማመናቸው ምክኒያት የህዝቡን ከየፌደራል መንግስቱን የሚቃቅሩ የሃሰት መረጃዎች ባላቸው እዝ ሰንሰለት ተጠቀመው ቤት ለቤትና በየሃይማት ተቋማቱ እያሰራጩ ይገኛሉ፡፡ በተጨማሪም በማህበራዊ ሚዲያም ለማሰራጨት ካሰቧቸው አጀንዳዎች መካከል የትግራይ አሰተዳደር በምሰልኔ ሰለሚመራ እንዳተቀበሉት በማለት አይቀሬ ሽንፈቱን ህዝቡ እንዲከላከልለት በማሰተጋባት ላይይገኛል፡፡
የትግራይ ህዝብ ሆይ የዚህ ሴራ ሰለባ እንዳትሆን!

ኢትዮጵም ትግራይም ታሸንፋለች

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address


Gotera
Addis Ababa