Addis Ababa Police Cycling Team
09/04/2025
አዲስ አበባ ፖሊስ የብስክሌት ቡድን ባለፉት አመታት በ ግል አቋም መለኪያ፣በ አሮ ወንጪ በተደረገዉ የዳገት ዉድድር፣ አ/አ የክለቦች ሻምፒዮን እና በ ኢ/ት ሻምፒዮና ዉድድር አመርቂ የሚባል ዉጤት ማስመዝገቡ ይታወሳል ሆኖም ከዚ የበለጠ ጠንሮ በመስራ ከዚ የተሻለ ሆኖ ለመቅረብ ዘመናዊ የመወዳደርያ ብስክሌቶችን ከ 2,900,000 (ሁለት ሚሊየን ዘጠኝ መቶ ሺ ) ብር በላይ አዉጥቶ በመግዛት የብስክሌት ቡድኑን አጠናክሯል ።
በ 28/07/2017 በጀመረዉ የ አ/አ የክለቦች ሻምፒዮና በግል ሰአት ሙከራ(ክሮኖ ሜትር)ዉድድር ከ ሁለተኛ እስከ አራተኛ ያለዉን ዉጤት ይዘን ጨርሰናል 2ኛ ሰለሞን አለሙ የ ብር ሜዳልያ
3ኛ አይሮ መንግስቱ የነሀስ ሜዳልያ
4ኛ ያሬድ ተካ በ መሆን ዉድድሩን
አጠናቀዋል በቀጣዮቹ ሰባት ዉድድሮች ከዚ የተሻለ ዉጤት ለማምጣት ጥረት እናደርጋለን።
24/12/2022
የአዲስ አበባ ፓሊስ ብስክሌት ቡድን የ2015 የአመቱን የመጀመሪያ ውድድር ነገ ይጀምራል። ቡድኑ ለውድድር የሚመጥን በቂ ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa
1000