PICE

PICE

Share

Photos from PICE's post 06/05/2026

"የቴክኖሎጂ ልህቀት ለሃገር ብልፅግና"
በሚል መሪ ቃል ለሦስት ቀን ሲካሄድ የቆየው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በዛሬው እለት ተጠናቀቀ።

ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም

በአዲስ አበባ አስተዳደር ስራና ክህሎት ቢሮ "የቴክኖሎጂ ልህቀት ለሃገር ብልፅግና" በሚል መሪ ቃል በአራዳ ፖርክ ለሦስት ቀን ሲካሄድ የቆየው 16 ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በዛሬ እለት የተጠናቀቀ ሲሆን በኤግዚቢሽኑ ላይ በተካሄደው የተለያዩ ውድሮች ማዕከሉ የዋንጫና የምስክር ወረቀት ተበርክቶለታል።

በዚህም በተደረገው ማምረቻ የቴክኖሎጂ ፋብሪኬሽን ኢንጅነሪንግ ውድድር ላይ በማዕከሉ 5 መካኒካል መሃንዲሶች አማካኝነት በለማው የወርቅ ደለል ማጠቢያ ማሽን የልህቀት ማዕከሉ የ3ኛ ደረጃን በመያዙ የምስክር ወረቀት የተበረከተለት ሲሆን በተጨማሪም የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ላይ ለሰራው ስኬት ልዩ የዋንጫ ተሸላሚ በመሆን አጠናቋል።

Photos from WMCC's post 04/05/2026
Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Address


Https://goo. Gl/maps/pRCrxGcKvqhzPxVB 6
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 02:00 - 17:00
Tuesday 02:00 - 17:00
Wednesday 02:00 - 17:00
Thursday 02:00 - 17:00
Friday 02:00 - 17:00