PICE
06/05/2026
"የቴክኖሎጂ ልህቀት ለሃገር ብልፅግና"
በሚል መሪ ቃል ለሦስት ቀን ሲካሄድ የቆየው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በዛሬው እለት ተጠናቀቀ።
ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም
በአዲስ አበባ አስተዳደር ስራና ክህሎት ቢሮ "የቴክኖሎጂ ልህቀት ለሃገር ብልፅግና" በሚል መሪ ቃል በአራዳ ፖርክ ለሦስት ቀን ሲካሄድ የቆየው 16 ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በዛሬ እለት የተጠናቀቀ ሲሆን በኤግዚቢሽኑ ላይ በተካሄደው የተለያዩ ውድሮች ማዕከሉ የዋንጫና የምስክር ወረቀት ተበርክቶለታል።
በዚህም በተደረገው ማምረቻ የቴክኖሎጂ ፋብሪኬሽን ኢንጅነሪንግ ውድድር ላይ በማዕከሉ 5 መካኒካል መሃንዲሶች አማካኝነት በለማው የወርቅ ደለል ማጠቢያ ማሽን የልህቀት ማዕከሉ የ3ኛ ደረጃን በመያዙ የምስክር ወረቀት የተበረከተለት ሲሆን በተጨማሪም የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ላይ ለሰራው ስኬት ልዩ የዋንጫ ተሸላሚ በመሆን አጠናቋል።
04/05/2026
Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the school
Website
Address
Https://goo. Gl/maps/pRCrxGcKvqhzPxVB 6
Addis Ababa
Opening Hours
| Monday | 02:00 - 17:00 |
| Tuesday | 02:00 - 17:00 |
| Wednesday | 02:00 - 17:00 |
| Thursday | 02:00 - 17:00 |
| Friday | 02:00 - 17:00 |