Mamit Media

Mamit Media

Share

22/03/2022

በአንድ ወቅት HR168ን ለመስፀደቅ ላይ ታች ሲሉ የነበሩ አካላት ዛሬ HR6600 ከፀደቀ የሚጎዳው ህዝቡ ነው ይሉናል። የዛን ጊዜ ህዝቡ አሜሪካ ነበር እንዴ የሚኖረው?! እነደዚህ ያለ ከምክንያታዊነት የተፋታ እይታ መቼም ልደግፍ አልችልም። ሲጀመር ለአምባገነን መንግስታት የሚሰጥ እርዳታ ለጥይት መግዣ እንጂ ለጠኔ ማስታገሻ ሆኖ አያውቅም።

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address


Addis Ababa
1000