Mega Projects Construction Office

Mega Projects Construction Office

Share

Photos from Mega Projects Construction Office's post 18/07/2025

ከሁሉም በላይ የረዳን ፈጣሪ የተመሰገን ይሁን !

በ2017 በጀት አመት በ5 .2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የገነባናቸዉን 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች መርቀን ለአገልግልሎት ክፍት አድርገናል ።

ፕሮጀክቶቹ በጥራትና ደረጃቸዉን ጠብቀዉ የተሰሩ 14 አዳዲስ ትምህርትቤቶች ፤ በ64 ነባር ትምህርትቤቶች ላይ ማስፋፋያ የተገነቡ 1655 የመማሪያ ክፍሎች ፣ የአይሲቲ ክፍሎች፣ ቤተ ሙከራዎች፣ የመመገቢያ አዳራሾች፣ ቤተ መፅሀፍቶች ፣ የስፖርት ሜዳዎች ፣ ምድረጊቢዎችን ፅዱ ፣ ዉብ የማድረግ ፣የመጸዳጃ ቤቶች እና የውሃ አገልግሎት ጨምሮ ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች እና መምህራን ምቹ የማድረግ ስራዎችን ያካተተ ነዉ፡፡

ትውልድን ለማነጽ በተሰራው ስራ አብራችሁን የሰራችሁትን በራሴና በከተማ አስተዳደሩ ስም እያመሰገንኩኝ እነዚህ ትምህርትቤቶች የእናንተ እና የልጆቻችሁ ሀብት በመሆናቸው እንድትንከባከቧቸው አደራ እላለሁ፡፡

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ

Want your organization to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address


Addis Ababa 4 Kilo Nib Bank Building 6th And 7thFloor
Addis Ababa