BelayJenberu

BelayJenberu

Share

02/03/2023

Good picture!!

02/03/2023

እንዲህ ከነቤተሰቤ የ3 ዓመት የ8፣ የ11 ዓመት ልጅ ይዤ ነው አድዋን ላከብር የምንሊክ አደባባይ የወጣሁት። ፓሊስ ግን አስለቃሽ ጭስ በተነብን:: ያሳዝናል:: አብዛኛው በዓሉ ላይ የሚታደመው ሰው ከአስራምስት አመት በታች ነው። የተወሰደው እርምጃ ግን ፍፁም ያልተገባ ከመሆኑ የተነሳ ከፊት ለፊታችን ብዙ ልጆች እያየን አቅላቸውን ስተው ወድቀዋል። ጭካኔ ነው። ምን አደረጉ?

Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Website

Address


Addis Ababa