Ethio Fam

Ethio Fam

Share

22/08/2023

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል

09/08/2023

በመዲናዋ በሞተር ብስክሌቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳ ተራዘመ‼️

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች ላይ ጥሎት የነበረውን እግድ ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙን አስታወቀ፡፡

ቢሮው ሐምሌ 27/2015 ባወጣው መመሪያ እስከ ነሐሴ 3/2015 ዓ.ም የሞተር ብስክሌቶችን በከተማዋ ማሽከርከር እንደማይቻል መግለጹን አስታውሶ እገዳው ዛሬ ማብቂያ ጊዜ መሆኑን ተከትሎ ነው መመሪያውን ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙን የገለጸው፡፡፡

ክልከላው የፀጥታ እና የትራፊክ ቁጥጥር የሚሰሩ አካላትን የማያካትት ሲሆን የሞተር ብስክሌት ባለንብረቶችም ሆኑ አሽከርካሪዎች እግዱ እሰኪነሳ በትዕግስት እንዲጠብቁ ማሳሰቡን ከቢሮው ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡

ethio fam

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address


Ethiopian
Addis Ababa