Ethio Fam
22/08/2023
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል
09/08/2023
በመዲናዋ በሞተር ብስክሌቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳ ተራዘመ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች ላይ ጥሎት የነበረውን እግድ ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙን አስታወቀ፡፡
ቢሮው ሐምሌ 27/2015 ባወጣው መመሪያ እስከ ነሐሴ 3/2015 ዓ.ም የሞተር ብስክሌቶችን በከተማዋ ማሽከርከር እንደማይቻል መግለጹን አስታውሶ እገዳው ዛሬ ማብቂያ ጊዜ መሆኑን ተከትሎ ነው መመሪያውን ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙን የገለጸው፡፡፡
ክልከላው የፀጥታ እና የትራፊክ ቁጥጥር የሚሰሩ አካላትን የማያካትት ሲሆን የሞተር ብስክሌት ባለንብረቶችም ሆኑ አሽከርካሪዎች እግዱ እሰኪነሳ በትዕግስት እንዲጠብቁ ማሳሰቡን ከቢሮው ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡
ethio fam
Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Ethiopian
Addis Ababa