Bezzy saddis
07/02/2025
24 ሰዓታት ብቻ ቀረው.......
"አስጅመሮናል ያስፍጽምናል'' በሚል መርሕ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም የካቲት 1ቀን ለሕንጻዉ ማስፈጸሚያ የሚሆን ከ5ቢሊዮን ብር በላይ ለማሰባሰብ ማቀዱን ገልጿል።
ገቢዉ በአዲስ አበባ ለሚገኘዉ ሕንጻ ብቻ ሳይሆን በክልል እየትገነቡ ላሉ ሕንጻዎች ጭምር መሆኑም ተገልጿል።
የካቲት ወር ለኢትዮጵያውያን ለየት ያለ ወር ነው በታሪካችን አባቶቻችን ሀገራችንን ለተተኪዉ ትውልድ በክብር ያስረከቡብት ወር እንድመሆኑ እኛንም በዚህ ወር ልክ እንድ ዓድዋዉ ታሪክ የምንሠራ ሕዝቦች መሆን ይገባናል ብሏል ኮሚቴው በመግለጫው ። የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሙ የካቲት 1 ከቀኑ 11 ሰዓት ዘሃይማኖት አባቶች የ ጸሎት ተባርኮ እንድሚከፍት ተገልጿል።
ሰናይት ባንተ
28/10/2024
😯😯😯
የswift 666 ሚስጢራዊ code ተበጣጠሰ! ኢትዮጲያ በአዲሱ የአለም-ስርዓት ግምባር ቀደም ተሰለፈች! የጥንቃቄ ህይወት🧐 #Abiy Yilma #ሣድስ ሬዲዮ Abiy Yilma Media ....ሣድስ ቲቪ .......በጠቅላላ ዕውቀት እና የሥነምግባር ሳይንስ ላይ የሚያተኩር የቴሌቪዢን ፕሮግራም ነው፡፡ ሣድስ የሬዲዮ ፕሮግራም ዘወትር ማክሰኞና አርብ ከ8፡00 – 10፡00 በተወ....
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Website
Address
Addis Ababa