Google page

Google page

Share

08/04/2022

መጀመሪያም የት/ሚኒስቴርነቶን የተቃወምነው ...
==••••====•••===•••===•••===•••===•••

ብርሃኑ ነጋ መጀመሪያውንም ቢሆን እርሶ የትምህርት ሚኒስቴር ሲመቶን የተቃወምነው በምክንያት ነበር

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ በነበሩበት ወቅት በሴት እህቶቻችን ሂጃብ ላይ ያደረጉትን አንረሳውም

አሁን ደሞ በማይመጣው መጡ በየ ትምህርት ቤቶቹ ተማሪዎች ሰላት እንዳይሰግዱ የጥላቻዎትን ልኬት እያሳዩን ነውና ይተውን እንላለን

በጣም የሚገርመው እኮ ሰላት እያስከለከሉ ያሉት በትምህርት ክፍለጊዜ ቢሆን አንድ ነው እንዴት ሰው በምሳ ሰአቱ በዕረፍት ሰአቱ እንዳይሰግድ ማለት ምን የሚሉት ድንቁርና ነው

እናም እንላለን ይተውን ዋ ዋ
* Fuad Hussein #ብርሃኑነጋ #የትምህርትሚንስቴር #ሶላት #ኢትዮጲያ

Want your practice to be the top-listed Law Practice in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Address


A. A
Addis Ababa