EthioTimes

EthioTimes

Share

07/16/2026

ያጋራዉ የዕለቱ አነጋጋሪ መረጃ

👇👇👇

በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ ታሪካዊ ክስተት ተፈጠረ። “ሀገሬ ጠርታኛለች” በማለት የመውለጃ ቀኗ እየደረሰ እንኳ ከጋምቤላ ክልል ወደ አዲስ አበባ ለጉባኤው የተጓዘችው ወጣት ክርኑዶ ኡጁሉ፣ በጉባኤው ሂደት ላይ እያለች በዘውዲቱ ሆስፒታል ወንድ ልጅ በሰላም ተገላግላለች።

ይህች እናት፣ የልጇን ስም ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ እንዲያወጣላት በመጠየቅ ሕፃኑን "ምክክር" ብላ ሰይማዋለች።

ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድም ባረፈችበት ቦታ በመገኘት እናቷን እንኳን ደስ አለሽ ብለዋታል።

07/16/2026

አስቸኳይ‼️

ገዳሙ ከመበተኑ በፊት እንድረስ‼️

በወሎ የሚገኘዉ የኤፍራታ ቅድስት ልደታ ማርያም ፤ ዮሀንስ ወልደነጎድጓድ እና አቡነ ዘርአቡሩክ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን አባቶችና እናቶች ሚበሉት ሚጠጡት ሚለብሱት ሚጠለሉበት እስከማጣት እንዲሁም ቤተክርስቲያኑ እያፈሰሰባቸዉ በመቸገራቸዉ በመላዉ አለም ላላችሁ ደጋጎች ከታች ባለዉ አካዉንት የምንችለዉን በማገዝ የበረከቱ ተሳታፊ እንድንሆን ጥሪ መነኮሳቱ አቅርበዋል።

ድጋፍ ለማድረግ

👇👇👇

ንግድ ባንክ- 1000201267114

አቢሲኒያ- 240499045

07/15/2026

የቴዲ አፍሮ የምስጋና መልዕክት
👇👇👇

07/15/2026

አስቸኳይ‼️

የድረሱልን ጥሪ‼️
++++++++++++++++

👇👇👇

በቪዲዮዉ ላይ የምትመለከቷቸዉ የአንጎቫ ጌቴሴማኒ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን ሲሆኑ የሚገኙትም በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ደባርቅ ወረዳ ሰጊ ቀበሌ ነዉ። በአሁኑ ሰአት አባቶችና እናቶች በገዳሙ የሚገኘዉን ቤተክርስቲያን ለመጨረስ፣ የሚጠለሉበትን ባዕት ለመስራት የሁላችንም እገዛ ስላስፈለጋቸዉ በመላዉ አለም ያላችሁ ወገኖቻችን የምትችሉትን አግዙን በማለት መነኮሳቶች ጥሪ አቅርበዋልና የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን።

ድጋፍ ለማድረግ የገዳሙ አካዉንት

👇👇👇

ንግድ ባንክ- 1000727191597

አቢሲኒያ ባንክ- 241335836

ለብዙዎች እንዲዳረስ እባካችሁ ሼር አድርጉት‼️

Want your business to be the top-listed Media Company in Silver Spring?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Address

Silver Spring, MD

Opening Hours

Monday 9am - 5pm
Tuesday 9am - 5pm
Wednesday 9am - 5pm
Thursday 9am - 5pm
Friday 9am - 5pm
Saturday 9am - 5pm
Sunday 9am - 5pm