Ethiopian Embassy Rabat
13/05/2026
ዋልያዎቹ በመክፈቻ ጨዋታቸው ከግብጽ ጋር አቻ ተለያዩ
በሞሮኮ አስተናጋጅነት ዛሬ በተጀመረው ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ ግብፅን የገጠሙት ዋልያዎቹ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።
በመሐመድ ስድስተኛ ኮምፕሌክስ የተካሄደው ጨዋታ ተስፋ ሰጭ እንቅስቃሴ የታየበት ነበር።
ኢትዮጵያ የምድቧን ሁለተኛ ጨዋታ ከሦስት ቀናት በኋላ ከአዘጋጇ ሞሮኮ ጋር የምትጫወት ይሆናል፡፡
22/04/2026
ማስታወቂያ
ክቡራን ተገልጋዮቻችን ከመጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ኤምባሲው የሰነድ ማረጋገጥ እና የውክልና አገልግሎቶችን በDigital MOFA መተግበሪያ ብቻ የሚሰጥ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
መተግበሪያውን ባሉበት ሆነው ከApp Store ወይም Play Store በማውረድ አገልግሎቶቹን ማገኘት እንደሚችሉ እየገለጽን፣ እነዚህን አገልግሎቶች ማግኘት እንደሚችሉ እየገለጽን፣ ለእነዚኅ አገልግሎቶች ወደ ኤምባሲው በአካል መምጣት የማያስፈልግ መሆኑን እናሳስባለን። ለግንዛቤ ያህል በመተግበሪያው እንዴት ውክልና ሥልጣን መስጠት እና ማንሳት እንደሚቻል ከታች ባለው ምስል መመልከት ይቻላል።
11/04/2026
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
4, Avenue Ahmed Balafrej, Rue Mohamed Ibnishaq, Souissi
Rabat
10100
Opening Hours
| Monday | 09:00 - 17:00 |
| Tuesday | 09:00 - 17:00 |
| Wednesday | 09:00 - 17:00 |
| Thursday | 09:00 - 17:00 |
| Friday | 09:00 - 17:00 |