Peter owar

Peter owar

Share

26/06/2026

ለጋምቤላ ወረዳ አመራሮችና የመንግስት ሠራተኞች የተላለፈ መልዕክት።

ባለፉት ጊዜያት በጋምቤላ ወረዳ የፀጥታ ችግር መከሰቱን የሚታወስ ቢሆንም በተከናወኑ ሥራዎች አንፃራዊ ሠላም በመገኘቱ አንዳንድ የወረዳው አመራሮች እና የመንግስት ሠራተኞች መንግስት በሰጠው ኃላፊነት በሥራ ቦታ ተተክሎ እና በሥራ ገበታ የማይገኙ እንዳሉ የሚታወስ ነው።

በዚህ መሠረት ከሰኔ 22/2018 ዓ/ም ጀምሮ በመንግስት የሥራ ሥዓት በሥራ ገበታ እና ተተክሎ የማይገኝ በስዓት ፊርማቸው ተለይቶ ለወረዳው ሲ/ሰ/ሰ/ሀ/አስ/ጽ/ቤት ከሰኔ 22/2018 ዓ/ም በፊት በሪፖርት እንዲቀር ተፈፃሚ በማያደርግ ጽ/ቤት ሰው ሀብት አስተዳደር ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወሰድባቸው የጋምቤላ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪና ፐ/ሰ/ሰ/ሀ/አስ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አንድነት አረጋ አሳውቀዋል።

ሰኔ 19/2018 ዓ/ም ጋምቤላ ወረዳ አቦል ከተማ

27/02/2026

KÖÖNGÖ BA RÄNYNYI NI WA NUT.

20/02/2026
20/02/2026

Meeng okwanyø døc

20/02/2026

Caae bëët gena mo jwøk

Want your business to be the top-listed Beauty Salon in Gambella?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address

Gambella
Gambella