Dominant News

Dominant News

Share

አዎንታ የባለሀብቶቹን ጉድ ዘረገፈው 05/06/2026

https://youtu.be/VFPfb1_9wCc

አዎንታ የባለሀብቶቹን ጉድ ዘረገፈው Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.

ዘኑባ - በአማርኛ ተሰራ - Sami Abraham ft Mohammed Wardi 05/06/2026

https://youtu.be/r8pOZQk8oL4?si=6DGQkFlAnqDvPv6c

ዘኑባ - በአማርኛ ተሰራ - Sami Abraham ft Mohammed Wardi Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.

Photos from Dominant News's post 05/06/2026

ለኮሪደር ልማት አገልግሎት በመስጠት ላይ የነበረ የኤሌክትሪክ ገመድ የሰረቀ ግለሰብ በፖሊስ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዘ።
***
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ በረከት አረጋ የተባለ ግለሰብ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመው በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ጉስቋም ቅድስት ማርያም አካባቢ ከምሽቱ 4:00 ሠዓት ላይ ነው።

ተጠርጣሪው በሠዓቱ ለኮሪደር ልማት ተዘርግቶ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብል በመጋዝ ቆርጦ በመውሰድ በውሃ ፍሳሽ መውረጃ ቱቦ ውስጥ ገብቶ ለመሰወር ቢሞክርም በወቅቱ ስራ የነበሩ የፖሊስ አባላት ተከትለው በመግባት ሁለት ሰአት በፈጀ ፍለጋ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጦር ስር በማዋል አስፈላጊው ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን የጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ገልጿል ።

ወንጀል ፈፃሚው በወቅቱ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጋር በመሆን አስፈላጊውን ትብብር ማድረጉ የሚያስመሰግን ተግባር ነው ያለው ፖሊስ ህዝብ ሲተባበር ወንጀል ፈጻሚዎችን በቀላሉ ለህግ ማቅረብ እንደሚቻልም አመላክቷል ብሏል።

የክፍለ ከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያም ከአስተዳደሩ ጋር በመነጋገር የፍሳሽ መውረጃ ትቦ ውስጥ ገብተው ተጠርጣሪውን ለያዙት አባላት ማበረታቻና ሽልማት እንደሚሰጥም አሳውቋል።
*
ዘገባ፦ ም/ሳጅን ሳምሶን ሠለሞን
*

Via : Addisababapolice

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Address

Addis Ababa