Harot Realestate
17/06/2026
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር) በእዣ ወረዳ የቪታሳሉቲ የብረት ፋብሪካን መርቀው ከፈቱ!!
⠀
•• Gurage Tv - ሰኔ 08/2018 ዓ.ም
በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የቪታሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ግንባታው ተጠናቆ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር) በተገኙበት ዛሬ በይፋ ተመርቋል።
⠀
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ይህ ፋብሪካ በ2 ሺህ 550 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ሲሆን፣ የተለያየ መጠንና ደረጃ ያላቸው የብረት ምርቶችን ለኮንስትራክሽን ዘርፍ በማቅረብ በሀገሪቱ ያለውን ከፍተኛ የገበያ ክፍተት ለመሙላት የበኩሉን ሚና ይጫወታል።
⠀
አምራች ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ረገድ ተጠቃሽ የሆነው ይህ ግዙፍ ፋብሪካ፣ ወደ ማምረት መሸጋገሩ በአካባቢው ያለውን የንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ የሚያነቃቃ ሲሆን፣ ለ273 ዜጎችም በቋሚነትና በጊዜያዊነት ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር ያስችላል ተብሏል።
⠀
በዞኑ የተፈጠረውን ምቹ የኢንቨስትመንት አጋጣሚ በመጠቀም ባለሀብቶች በግብርና፣ ማኑፋክቸሪንግ፣ ማዕድንና ሪል እስቴት ዘርፎች በስፋት እየተሰማሩ ሲሆን፣ ይህም ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራና ለውጭ ምንዛሬ ግኝት አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
⠀
የአካባቢውን ሁለንተናዊ የልማትና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማገዝ የተጀመሩ የግል ኢንቨስትመንት ማበረታቻዎችና መሰል የፋብሪካ ማስፋፊያ ጥረቶች በቀጣይም ተጠናክረው ይቀጥላሉ።
16/06/2026
16/06/2026
16/06/2026
16/06/2026
Harot real estate
በቦሌ ቡልቡላ 100% ተጠናቀው ተከራይተው ስራ የጀመሩ ሱቆች::
የብልህ ሰው ውሳኔ
ይምጡና ባለቤት ሆነው ይመለሳሉ
በነዚህ ስልኮች ይደውሉልን
⏰
0988888846
0951515184
0911156763
13/06/2026
በቅርብ ቀን አዲስ ሳይት
World cap
21/05/2026
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Telephone
Website
Address
Addis Ababa