Ethio time

Ethio time

Share

21/04/2026

አሳዛኙ ተግባር በነጮቹ ያልተገዛችሁ ሀገር ኢትዮጵያ የዘረኝነት ጥቃት አደረሰች ቢባል አንገት ያስደፋል ።
የኢትዮጵያ ቡናው ጋናዊዉ ግብ ጠባቂ የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች የዘረኝነት ጥቃት ፈፅመዉብኛል ዝንጀሮ ብሮ ሰድበዉኛል በማለት በፌስቡክ ገፁ ላይ በማስፈሩ በሀገሩ ጋና ዉስጥ አሁን ላይ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል።

የጥቁሮች ኩራት ሆኔን ጥቁሮችን መሳደብ ተገቢ አይደለም በዚህ ጉዳይ ሀሳባችሁን አስቀሚጡልን

Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Website

Address

Addis Ababa