Ethio plus
24/05/2026
#ቆርቤም ኳስ ማየቴን አልተዉም!!
ታማኝ የአርሰናል ደጋፊ "እማማ አርሰናል"
አርሰናል ሲሸነፍ እራትም አልበላም ሰዉም ማናገር አልወድም ።
ሲያሸንፍ ግን "ያኔ ነዉ እኛን ማየት"
ወኔያቸው ደስ ይላል ።
23/05/2026
ለፈጣንና ለታማኝ መረጃዎች ቤተሰብ ይሁኑ
Ethioplus (ኢትዮ-plus) 👇👇👇👇👇
🌐 ⓨ YouTube
https://youtube.com/?si=ZtvIXxD10Y6-x_bs
📍ⓣ Telegram https://t.me/ethioplus2
📲 ⓕ Facebook https://www.facebook.com/profile.php?id=100064007739218
💥ⓣ TikTok https://vm.tiktok.com/ZMSnRUehY/
23/05/2026
በአዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ ሁኔታ የአርሰናል ማልያ እጥረት ተከሰተ። 3500 እስከ 15,000 ብር ድረስ እየተሸጠ ነዉ ። የነገው ድባብ ገና ከአሁኑ ጀምሯል
እናንተ ጋር የአርሰናል ማልያ ስንት እየተሸጠ ነዉ?
21/05/2026
#960 ጊዜ የመንጃ ፍቃድ ፈተና የወደቀችዉ ሴት
“እጅ አትስጥ… ምናልባት ቀጣዩ ሙከራህ ሕይወትህን ሊቀይር ይችላል።”
የ69 ዓመቷ የደቡብ ኮሪያዊቷ ቻ ሳ-ሱን የመኪና ፈተናዋን ለማለፍ 960 ጊዜ ሞክራለች።
አዎ… 960 ጊዜ!
ብዙ ሰዎች ከ2 ወይም 3 ጊዜ ውድቀት በኋላ “አልችልም” ብለው ይቆማሉ።
እሷ ግን አልተቆመችም።
ይሉኝታ፣ ድካም፣ ሰዎች የሚሰጡት አስተያየት… ምንም አላቆማትም።
በየቀኑ እየተመለሰች ሞከረች።
ደጋግማ ወደቀች።
ነገር ግን ዳግም ተነሳች።
በመጨረሻም… አለፈች። ❤️
ዓለም ሁሉ ታሪኳን ተናገረ።
ምክንያቱም ሰዎችን ያስደነቀው ፈተናዋን ማለፏ ብቻ አልነበረም፤
960 ጊዜ ከወደቀች በኋላም እንኳን ተስፋ አለመቁረጧ ነበር።
ይህ ታሪክ አንድ ትልቅ መልእክት አለው፦
ስኬት ፈጣን መሆን አይደለም።
ብልህ መሆንም ብቻ አይደለም።
እውነተኛው ስኬት ምንም ያህል ብትወድቅ ዳግም መነሳት ነው።
ዛሬ ሕይወት እያስቸገረህ ከሆነ…
ሰዎች እየሳቁብህ ከሆነ…
ወይም ሕልምህ ሩቅ እየመሰለህ ከሆነ…
ተስፋ አትቁረጥ ።
ምናልባት ቀጣዩ ሙከራህ
የሕይወትህን ትልቅ ስኬት ሊያመጣ ይችላል። ✨
20/05/2026
ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዲላን አዲስ አበባ ገባ
በማህበራዊ ሚዲያ ይዘቶቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተሰሚነትን ያተረፈው ዲላን (ዲላን ፔጅ ) አዲስ አበባ ገብቷል።
ዲላን በቲክቶክ ብቻ ከ19 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሉት ሲሆን፣ አዲስ አበባ መግባቱን አስመልክቶ ባስተላለፈዉ መልእክት በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችዉ ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ ብሏል።
ግርማ ሞገስ ያለው መልክዓ ምድር፣ በርካታ የታሪክ እና የሃይማኖት እሴቶች ያሏት ኢትዮጵያ የሰው ልጅ እና የቡና መገኛ መሆኗን ተናግሯል፡፡
ተፅዕኖ ፈጣሪዉ ዲላን ለተከታዮቹ፤ “ከምነግራችሁ ይልቅ ባሳያችሁ ይሻላል” በማለት ቀጠሮ ይዟል።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Telephone
Website
Address
4 Kilo
Addis Ababa