Basins Development Authority

Basins Development Authority

Share

Photos from Basins Development Authority's post 22/09/2021

የተፋሰሶች ልማት ባስልጣን አመራሮችና ሰራተኞች ‹‹የነጩ ፖስታ ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግሥት ዘመቻ›› ላይ ተሳተፎ አደረጉ፡፡

ይህ “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ዘመቻ የሀገራዊ ንቅናቄ ዘመቻ አካል ሆኖ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት የተፈረጀው የህወሃት ቡድን መንግስት ያወጀውን የተናጠል የተኩስ አቁም ባለመቀበል፤ በአጎራባች ክልሎች ጦርነት በመቀስቀስና በመውረር በኢትዮጵያና በኢትዮጵያ ህዝቦች ላይ ጦርነት ማወጁንና ኢትዮጵያውያን ያለንን እውነታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ማሳወቅ፣ የአሸባሪውን ህወሓት አገር ለማፍረስ እያደረገ የሚገኘውን እንቅስቃሴ የማጋለጥ፣ እንዲሁም በአማራና በአፋር ክልሎች በፈጸመው ወረራ በሚሊዮን በሚቆጠሩ ዜጎች ላይ ያስከተለውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለአለም ማህበረሰብ ለማስገንዘብ አላማው ያደረገ ዘመቻ መሆኑ በስነስረዓቱ ላይ ተገልጿል፡፡
ዘመቻው በቀን 11/01/2014 ዓ.ም. ሲሆን የባለስልጣኑ ሰራተኞችና አመራሮች የዘመቻው ተሳታፊ ሆነዋል፡፡

Photos from Basins Development Authority's post 06/09/2021

የኢትዬጵያዊነት ቀን

#ኢትዬጵያዊነቴ ክብሬ

በውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና በተጠሪ ተቋማቱ ሲከበር

Want your organization to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address

Haile G/Silase Road
Addis Ababa