Commone broker

Commone broker

Share

18/05/2022
30/04/2022

ሃጂ ሙፍቲ በሸገር FM ለመአዛ ብሩ አሁን የተናገሩት!

"...እኔ ከሙስሊምም ከኦርቶዶክስም ጋር ነው ያደግሁትም የኑርሁትም። አንድ ምሳሌ ልንገርሽ፦ጎጃም ጠንካራ ኦርቶዶክስ አማኝ ካለባቸው አከባቢዎች አንዱ ነው። መስጅድ ልናስመርቅ ሄደን ነበር። እገሌ ክርስቲያን ነው 20,000 ብር ሰጥተዋል እገሌ ክርስቲያን 5000 እገሌ 6000 እያሉ ክርስቲያን ለመስጅድ ማሠሪያ ያዋጡትን አነበቡልን።

ይሄ የሚገርም አይደለም፣ ወሎም ይደረጋል። መጨረሻ ላይ ግን "15,000 ብር ከማሪያም ቤተክርስቲያን " ሲሉ ደነገጥኩ" አየሽ የሚያባሉን ፖለቲከኞቹ ናቸው..

Want your business to be the top-listed Finance Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address

Addis Ababa
2121