Wollo Current Information

Wollo Current Information

Share

05/10/2025

አትፈራገጡ!!

ታሪክ ይቅር የማይለው ጥቁር ጠባሳ መጣላችሁን በአደባባይ በድምጽ ጭምር ባመናችሁበት ወቅት ጽንፈኛ አብነው ታደስ የዘር ሀረግ እየቆጠረ ገዳይ አለመሆኑን ለማስረዳት ብዙ ርቀት መሄድ የለብህም።

በአደባባይ መስኪድ ውስጥ በመግባት መግደላችሁን በአይን አይተናል ከዚህ በላይ ማስረጃ የለም። ጽንፈኛ ቡድኑ የአማራን ህዝብ ገድሏል ዘርፏል አግቷል ምን ያላረገው ነገር አለ።

መስከረም 23 ቀን 2018 ዓ.ም በመስጂድ ኑር በኢሻ ሰላት ወቅት ወደ መስጂድ ራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራዉ የታጠቁ ጽንፈኛ ኃይሎች በመግባት ሃይማኖታዊ ግዴታቸውን በመወጣት ላይ በነበሩ ፦

1. የመስጂድ ም/ ኢማምና የወረዳው መጅሊስ ም/ሰብሳቢ
2. የመስጂድ አመራሮች
3. የመስጂድ ኻዲሞችን አሰቃቂ እና አረመኔያዊ ሁኔታ ታሪክ መቼም አይረሳውም። ጽንፈኛው አብነው ታደሰ

04/10/2025

ተዋልዶና ተጋምዶ አብሮ የኖረ ህዝብ በጋራ ለተጋረጠበት አደጋ አብሮ ይሞታል እንጂ ጠላት በጠነሰሰው ሴራ እርስ በርስ አይበላላም።

Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Website

Address

Addis Ababa