I show Speed
14/04/2026
14/04/2026
ብሩህ የስቅለትና የትንሳኤ በዓል ፍጹም ሰላማዊ ሆኖ መከበሩን ፖሊስ አስታወቀ
ሰላምበር ፦ሚያዝያ 06/2018 ዓ/ም ሰላምበር ከተማ አስ/ር ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ፣
የሰላምበር ከተማ አስ/ር ፖሊስ ጽ/ቤት አዛዥ ረ/ኢ/ር አለማዮሁ ዱርቁላ ከሁሉም በላይ ከፈጣሪ ዘንድ የሰፈነው ሰላሙን በማስቀደም እንዲሁም በመቀጠል የክርስትና ዕምነት ተከታዮች ከበዓል ዝግጅት ጀምሮ በዓሉ እስኪጠናቀቅ ድረስ ከፖሊስ የተላለፈዉን የጥንቃቄ መልዕክቶችን ተግባራዊ በማድረጋቸዉ በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲያልፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተ መሆኑን ተጠቁሟል ።
ኋላፊዉ አያይዘዉም በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ የእምነቱ ተከታዮች፣የፖሊስ አመራርና አባላቶች ፣ድጋፍ ያደረጉ አጋር የጸጥታ አካላቶች፣ሰላም ወዳዱን ማህበረሰብ ላቅ ያለ ምስጋና የሰላምበር ከተማ አስ/ር ፖሊስ ጽ/ቤት አዛዥ ረ/ኢ/ር አለማዮሁ ዱርቁላ አቅርበዋል ።
በጀግንነት መጠበቅ በሰብዓዊነት ማገልገል !"
Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Legedad
Addis Ababa
Addis Ababa