Addis ketema sub city land development
29/01/2026
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ለእርሶ የቀረበው 8 ኛው ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ሰነድ ሽያጭ ሊጠናቀቅ በጣት የሚቆጠር ቀን ቀርቶታል።
ጥር 21/2018 /መልአ/
*****
በስምንት ክፍለ ከተሞች 138 ፕሎቶች የተሰናዱበት 8 ኛው ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ሰነድ ሽያጩ ከታህሳስ 25/2018 ጀምሮ በኦንላይን እየተካሄደ ይገኛል።
የሰነድ ሽያጩ ጥር 26/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ድረስ ብቻ በመሆኑ የቀሩት ቀናት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው።
ስለሆነም በዚህ ግልጽና ነፃ በሆነው የመሬት ሊዝ ጨረታ መሳተፍ ካሰቡ ለጨረታ የተሰናዱ ቦታዎችን በየ ክፍለ ከተማው ጠዋት 3:00 ሰዓት ከሰዓት 8:00 ሰዓት በአካል ተገኝተው ማየትና መወዳደር ይችላሉ።
ይህን ስንሎ በተለያዩ ማህበራዊ ገፆች በዚህ ዙር ለጨረታ ያልቀረቡና ህጋዊነት የሌላቸው ቦታዎችን ለጨረታ እንደቀረበ ተደርጎ ሲዘዋወር ተመልክተናል።
ስለሆነም በክፍለ ከተማው ከተመደቡ ባለሙያዎች ውጭ በምንም መልኩ ለጨረታ የቀረቡ ቦታዎች ምልከታ( ጉብኝት) እንደማይደረግ አውቀው ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ቢሮው ያሳስባል።
ለበለጠ መረጃ ትስስር ገፆቻችንን Like, Follow, subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
👇👇👇👇👇👇
Website: - https://www.aalb.gov.et
https://linktr.ee/addisabababacityland
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa
251
Opening Hours
| Monday | 02:29 - 17:30 |
| Tuesday | 02:30 - 17:30 |
| Wednesday | 02:30 - 17:30 |
| Thursday | 02:30 - 17:30 |
| Friday | 02:30 - 17:30 |