Hagere tv
ከ41 ሚሊዬን ብር በላይ ተወሰደ‼️
በአማራ ከልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ መዘዞ ንዑስ ወረዳ በትላንትናዉ እለት ከሌሊቱ 7 ሰዓት ላይ ከ3 ባንኮች ከ41 ሚሊዮን ብር በላይ በታጠቁ ሀይሎች አንደተወሰደ ታውቋል።
በንዑስ ወረዳዉ ከሚገኙ ከቡና ባንክ 11ሚሊዬን 550ሺህ ብር፣ከፀዳይ ባንክ 1ሚሊዬን 28ሺህ ብር እንዲሁም ከአባይ ባንክ 29 ሚሊዬን 365ሺህ ብር በአጠቃላይ 41ሚሊዬን 943 ሺህ ብር መወሰዱን ወረዳው አሳውቋል።
ለአንዴ ውሃ ሽንት 20ብር‼️
ለአንድ ውሀ ሽንት ቫትን ጨምሮ 20 ብር‼️
አዲስ አበባ – የሽንት ቤት አገልግሎት ዋጋ ንረት የበርካቶችን ኪስ እያሳሰበ ነው። በአዲስ አበባ በተለይም በመርካቶ አካባቢ የሚገኙ ነጋዴዎች እና የህብረተሰብ ክፍሎች በቀን እስከ 100 ብር ለሽንት ቤት አገልግሎት እንደሚያወጡ እየገለጹ ነው።
አንዳንድ የሽንት ቤት አገልግሎት ሰጪዎች የዋጋ ጭማሪ በማድረግ አንዴ ለመሸናት 20 የኢትዮጵያ ብር (ከቫት ጋር) እያስከፈሉ ይገኛሉ።
ይህ የዋጋ ጭማሪ ብዙዎችን አስገርሟል።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
@@@@